Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8498
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ለኦሮሙማ ሎሌና ባርያ በመሆን እያገለገለ ያለው የHorus መጨረሻ ከዚህ የተለየ አይሆንም!! አይ ጉራጌ!!

Post by Wedi » 13 Jul 2025, 04:41

ለኦሮሙማ ሎሌና ባርያ በመሆን እያገለገለ ያለው የHorus መጨረሻ ከዚህ የተለየ አይሆንም!! አይ ጉራጌ!!

ወደሽ ከተደፋሽ፣ ቢረግጡሽ አይክፋሽ ነው የጉራጌ ታሪክ!!

፟-----------------------------------------------
አቶ ካሳሁን ከዚህ ቀደም የከተማ ልማት ሚኒስቴር ኮሙኒኬሽን ኃላፊ በነበሩበት ወቅት፣ ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በወቅቱ አለቃቸው በመኩሪያ ሃይሌ ከስራ ተባሯል። ዛሬ ግን ካሳሁንን ያባረሩት ሚኒስትር በብሄር ጉራጌ በመሆናቸው ከካሳሁን ጎፌ ባነሰ ሀላፊነት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር ሲሆኑ፣ ይሄ የኦህዴድ ብልጽግና ሌባ ደግሞ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ሆኗል!

ይታያችሁ!

ጊዜው የኦህዴድ ብልጽግና it’s our time to eat የሚሉበት ነው፡፡
እዚህ ላይ መታወቅ ያለበት የኦህዴድ ብልጽግና መንግስት የኦሮሞ መንግስት አለሞሆኑን ነው፡፡የጥቂት ሌባና ዘራፊ ኦህዴድ ኦሮሞዎች መንግስት ነው፡፡ ኦሮሞ እንደሌላው የኢትዮጵያ ብሄር በስርዓቱ እየተሰቃየ ነው፡፡