Re: “አማራ አማራ አትበሉ፤ አሰብ አሰብ በሉ” ለሚሉት ቱስ ቱስ ካድሬዎች!
ይህ የተናገረው ቅድመ-ተረኞች ሳይመጡ። ከሿሿ ኢትዮጵያ ሱሴዎች በፊት ይመስለኛል። እኔ በዚህ ሰውዬ አገላለጽ አልስማማም። የተሳሳተ አረዳድ ነው ያለው ባይነኝ። የተሰረቀ አይመለስም የማለት ያህል ነው። ሌባው እስከታወቀ ድረስ በማንኛውም አግባብ ማስመለስ ይቻላል። አሰብ የኢትዮጵያ ተፈጥሮአዊ እና ህጋዊ አካል ነው። ይህ ደግሞ በበርካታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ምሁራን፤ የታሪክ ምሁራን የተነሳ እና ነፍስ ዘርቶ ያለ ጥያቄ ነው። በእርግጥ ጉዳዩ በሰላም ቢፈታ ጥሩ ነበር። በጦርነት መቋጨቱ አይቀሬ ነው - ባይነኝ። ነገር ግን እኔ በፍጹም በሻዕብያ እና በኦነግ-ብልጽግና መካከል ጦርነት ይኖራ በአሰብ ጉዳይ ብየ አላምንም። ኦነግ አብይ እና ሻዕብያ ተጣሉ ማለት ፈረስ እና ጥሬ ተጣሉ እንደማለት ነው - ፀረ-ኢትዮጵያ ናቸው። ነገር ግን ኢትዮጵያዊ መሪ እና ህዝብ አንድ ሲሆን የተዳፈነው የአሰብ ቦንብ ይፈነዳል።
ከዚህ ውጭ ሰውየው የሰጠው ትንታኔ ድርቅ ያለ ነው - ጉዳዩን 360 ዲግሪ አላየውም -ግግም ያለ አገላለጽነው።
Re: “አማራ አማራ አትበሉ፤ አሰብ አሰብ በሉ” ለሚሉት ቱስ ቱስ ካድሬዎች!
ህግን እናክብር ከተባለ ሟቹ ወንድማችን ትክክል ነው። ህግ ግን በጉልበተኛ ቁጥጥር ስር እንዲሆን የታወቀ ነው!
Re: “አማራ አማራ አትበሉ፤ አሰብ አሰብ በሉ” ለሚሉት ቱስ ቱስ ካድሬዎች!
እጨጌ ዓይጠ መጎጡ
ህግ የፈጣሪ ነው “የሞራል justice governs” ስትል ከርመህ፣ ወደ ተመሳቀለው የምድር አሰራር ተመልሰህ እንደ ትራዘማከስ “ህግ በጉልበተኞች ስር ነች” ብለህ አረፍከው። ያ አፈር የበላው ኮምሬድህ ኢትዮ አሽ the winner takes it all ይል ነበር፣ ታዲያ ተሸናፊነቱ ወደእርሱ በኩል ሲያዘነብል፣ ደም ፍላቱ አናቱ ላይ ወጥቶበት ከመረጃ ኮብልሎ ሄዶ ውቅሮ ላይ በአፍጢሙ ተደፋ። The winner took him away too.
ሲዖሉ ይቅለለውና፣ ካላሽንኮቭ በአህያ ጭነን፣ ዛላንመበሳንና ባድሜን ተሻግረን ሻዕቢያን ድባቅ መተናታል ያለው ጉርጡ አለቃህ ደግሞ ሰራዊቱን አፈግፍግ ብሎ ሲያበቃ፣ ወደቡን አንፈልገውም የግመል መጠጫ ሆኖ ማየት ነው የምንመኘው ብሎ ህግን ዓየር ላይ መበተኑስ እንዴት ይረሳል? እናንተ ወያኔዎች ስለ ህግ ያላችሁ አተረጓጎም ልክ እንደ ጨረቃ የአቀማመጥ ሁኔታ ስለሚለዋወጥ፣ ምላሳችሁን የሚያመረቅዘውን ቁስላችሁን ለመላሻ ብቻ ብትጠቀሙበት ይሻላል። ወለንጪቲን!
አፍሪካ ሁልጊዜ የምትናወጠው፣ ህግ በጉልበተኞች ስለምትደፈቅ ነው። ታዲያ ይኸንን አሰራር ብቻ አሜን ብሎ ተቀብሎ ዕንቅልፉን የሚለጥጠው ካድሬና ልሂቅ ከርሳም እንሰሳ ነው።
“The Arc of the Moral Universe is Long, But it Bends Toward Justice.” MLK
ህግ የፈጣሪ ነው “የሞራል justice governs” ስትል ከርመህ፣ ወደ ተመሳቀለው የምድር አሰራር ተመልሰህ እንደ ትራዘማከስ “ህግ በጉልበተኞች ስር ነች” ብለህ አረፍከው። ያ አፈር የበላው ኮምሬድህ ኢትዮ አሽ the winner takes it all ይል ነበር፣ ታዲያ ተሸናፊነቱ ወደእርሱ በኩል ሲያዘነብል፣ ደም ፍላቱ አናቱ ላይ ወጥቶበት ከመረጃ ኮብልሎ ሄዶ ውቅሮ ላይ በአፍጢሙ ተደፋ። The winner took him away too.
ሲዖሉ ይቅለለውና፣ ካላሽንኮቭ በአህያ ጭነን፣ ዛላንመበሳንና ባድሜን ተሻግረን ሻዕቢያን ድባቅ መተናታል ያለው ጉርጡ አለቃህ ደግሞ ሰራዊቱን አፈግፍግ ብሎ ሲያበቃ፣ ወደቡን አንፈልገውም የግመል መጠጫ ሆኖ ማየት ነው የምንመኘው ብሎ ህግን ዓየር ላይ መበተኑስ እንዴት ይረሳል? እናንተ ወያኔዎች ስለ ህግ ያላችሁ አተረጓጎም ልክ እንደ ጨረቃ የአቀማመጥ ሁኔታ ስለሚለዋወጥ፣ ምላሳችሁን የሚያመረቅዘውን ቁስላችሁን ለመላሻ ብቻ ብትጠቀሙበት ይሻላል። ወለንጪቲን!
አፍሪካ ሁልጊዜ የምትናወጠው፣ ህግ በጉልበተኞች ስለምትደፈቅ ነው። ታዲያ ይኸንን አሰራር ብቻ አሜን ብሎ ተቀብሎ ዕንቅልፉን የሚለጥጠው ካድሬና ልሂቅ ከርሳም እንሰሳ ነው።
“The Arc of the Moral Universe is Long, But it Bends Toward Justice.” MLK