Page 1 of 1

ዛሬም አንድ ቀንደኛ ጠላት ተደምሥሶዋል!

Posted: 09 Jul 2025, 16:23
by DefendTheTruth
ስሙም ድድ ማስጫ ይባላል፣ የኢትዮጵያን ወጣቶች በተላይም በከተማ ላይ አቆርቁዞ ያስቀራ ቀንደኛ ጠላት ነበር፣ ከአሁን ቦኋላ ተደምሦሶዋል። የአዲስ አበባ ወጣቶች ለድድ ማስጫ ከዛሬ ቦኃላ ጊዜ አይኖራቸዉም፣ አምራች ወጣቶች ይሆናሉ።