Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ዛሬም አንድ ቀንደኛ ጠላት ተደምሥሶዋል!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=364734
Page
1
of
1
ዛሬም አንድ ቀንደኛ ጠላት ተደምሥሶዋል!
Posted:
09 Jul 2025, 16:23
by
DefendTheTruth
ስሙም ድድ ማስጫ ይባላል፣ የኢትዮጵያን ወጣቶች በተላይም በከተማ ላይ አቆርቁዞ ያስቀራ ቀንደኛ ጠላት ነበር፣ ከአሁን ቦኋላ ተደምሦሶዋል። የአዲስ አበባ ወጣቶች ለድድ ማስጫ ከዛሬ ቦኃላ ጊዜ አይኖራቸዉም፣ አምራች ወጣቶች ይሆናሉ።