Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 37369
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

SO, YOU THOUGHT MOU WAS DEAD?

Post by Horus » 08 Jul 2025, 12:08

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
የዛሬ አመት የአምካራ ስምምነት ሲታወጅ 10ቱ ትንቢተ ሆረስ በሚለው ፖስቴ ያልኩት ይህን ነበር ። የሱማሌና ኢትዮጵያ ድርድር እንደ ማይሳካና የሱማሌላንድ ስምምነት እንደ ገና እንደ ሚቀሰቀስ ተናግሬ ነበር ። ኢትዮጵያ በፍጹም ሱማሌ ወደ ውስጥ የባህር ኃሏን እንደ ማታቆም ማንም ያካባቢው ሰው ሊተነብየው የሚችል እውነታ ነው። የኢትዮጵያ ወደብም ሆነ ጦር ቤዝ ሊቆም የሚችለው በአሰብ ፣ በጂቡቲ ወይም በሱማሌላንድ ብቻ ነው!

Fiyameta
Senior Member
Posts: 18224
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: SO, YOU THOUGHT MOU WAS DEAD?

Post by Fiyameta » 08 Jul 2025, 12:38





Last edited by Fiyameta on 08 Jul 2025, 18:01, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 37369
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: SO, YOU THOUGHT MOU WAS DEAD?

Post by Horus » 08 Jul 2025, 12:45

ፊያሜታ፣
የተከለከለ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል! ትከታተላለህ አይደል? ነጻ አውጭ ተብዬ ባንዳና የሻቢያ ግብጽ ተላላኪ ሁሉ ስለተሸነፋችሁ አሁን ሁላችሁም 24/7 መሳደብ ነው ያላችሁ ችሎታ! አለቀ! ያ ደሞ ባዶ አየር ነው! ታላቋ ኢትዮጵያ በውስጥም በውጭም ፣ በፖለቲካ ሚሊታሪ ፣ ኢኮኖሚ ፣ ዲፕላምሲና ካልቸር እያበበች እየገፋች እየተነቃነቀች ነው! አለቀ ደቀደ ! ያሻህን ተሳደብ :lol: :lol: :lol: :lol:

Post Reply