



ከ17ኛው የብሪክስ ጉባኤ አስቀድሞ ከብራዚል ፕሬዝደንት ሉዊዝ ኢናቺዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር ተገናኝተን በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል። የዛሬው ውይይታችን በቅርብ እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገሮቻችንን ግንኙነት የበለጠ በማጠናከር ረገድ አንድ ርምጃ ወደፊት የወሰደን ሆኗል። በተለያዩ ዘርፎች የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትስስሮቻችንን የበለጠ ለማጠናከር ተስማምተናል።
Ahead of the 17th BRICS Summit in Rio de Janeiro, I had the pleasure of meeting with President Luiz Inácio Lula da Silva to discuss bilateral and multilateral issues. Our meeting today marks another step forward in strengthening the relationship between our two nations, which has grown significantly in recent years. We agreed to further enhance trade and investment ties across various sectors.
