Page 1 of 1
ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አንዱ ነው
Posted: 30 Jun 2025, 09:51
by Abere
ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ በዐደባባይ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን በአማራ ስም ተሰግስገው አማራን እንደ ኮሶ ትል ለዘመናት የተጣቡትን ጭምር ነው። እነኝህን የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሴ በረጋው ኩሬ የነበረ አንዱ ነው።
ያለፉት 7 አመታት ስንቱን አሳየን - የስንቶቹ እውነተኛ ገመና ተጋለጠ። በአማራ ስንቶቹ ተጫውተውበታል? አዎ! አንድ የጨለማ ወይም ምሽት መንገደኛ በመንገዱ ላይ ቁጥቋጦ ሰው መስሎት ሲጓዝ መጨረሻ ሰው ሳይሆን ቁጥቋጦ ሁኖ ስላገኜው። እስክንድር ነጋ ያጋለጣቸው እንደ ግርማ ካሳ ያሉ የውሸት ካባ ለብሰው ለዘመናት የአማራ የነጻነት ትግል ደጋፊዎች መስለው ያታለሉ ። ግርም ካሳ ከእነ አልማርያም፤ ብርሃኑ ነጋ ወዘተ የሚመድብ በመጨረሻ የተከሰተ ቁጥቋጦ
እኔማ ዘንድሮ - ምን ያልሆንኩት -አለኝ፤
ሰው እየመሰለ - ቁጥቋጦ አታለለኝ።
Re: ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አን
Posted: 30 Jun 2025, 10:23
by Misraq
Re: ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አን
Posted: 30 Jun 2025, 12:15
by Abere
ወይ ምስራቅ! ጨዋታ ጭምረሻል።

ይህን ሰውዬ ያለ ዛሬ አላውቀውም። በሚቀጥለው ደግሞ አንዱን መዘሽ አበረ እንደምታደርጊው ባለሙሉ ተሰፋ ነኝ።
Re: ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አን
Posted: 30 Jun 2025, 13:30
by Misraq
ተግባብተናል ጋሽ አበረ

Re: ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አን
Posted: 30 Jun 2025, 14:11
by Odie
Re: ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አን
Posted: 30 Jun 2025, 14:33
by Misraq
Gash Abere,
I deleted respecting your privacy. go ahead delete the one you qouted me on it. Brother Odie, please delete yours to. The brother needs privacy. I couldn't delete the entire thread since it is not mine
Re: ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ እርቃኑን ያስቀረው የኦሮሙማ ጭራቅ ብቻ ሳይሆን አማራን እንደ ኮሶ ትል የተጣቡትንም ነው። ተባይ የያዘውን የረጋ ኩሬ አፈሰሰው - ግርማ ካሣ ኩሬ የነበረ አን
Posted: 30 Jun 2025, 15:56
by Abere
በግምት ከሳምንት በፊት ይመስለኛል የግርማ ካሳ ዩቲዩብ ከዚህ ፎረም ላይ ተለጥፎ እስክንድር ነጋን ላይ ሲያለቃቅስ፤ ከእርሱ አንደበት በማይጠበቅ ቋንቋ ጀግኖች ከዋሉብት ስፍራ የዋለውን እስክንድርን ሲሳደብ አዳመጥኩኝ። የወሰድኩት ነጥብ ቢኖር ህዝብ እንደት የመልቲዎች መጫዎቻ እንደሆነ ነው በቅጽበት የተገነዘብኩት። አገር በህሌና እና በሞራል እንጅ የምት መራው በሆድቃ መሆኑ ይሳዝናል። አድር ባዮች የሀሳባቸው ምህዋር አእምሮቻው አይደለም። አድርባዮች በሆዳቸው ያስባሉ፤ ስነ-አዳሪነተቸው የሚፈራረቅበት ምህዋር የሆድቃ መሙላት እና መጉደል ነው። አንዳንዶቹ አድርባዮች እጅግ አስጸያፊዎች ናቸው፤ ትናንት ኦሮሙማ አብይ አህመድን ጣርያ በዘለቀ የሰላ ትችት ሲቃወሙ የነበሩ ዛሬ እጅግ ወርደው የዚህን ኦሮሙማ እግር ጫማ አፈር ይልሳሉ - የኦሮሙማ ቩቩ ዜላ እና የማስታወቂያ ሰሌዳ ለጣፊዎች ሁነዋል። ታዲያ አቶ ግርማ ካሳ ስንት ዋጋ የከፈለውን እና እየከፈለ ያለውን ርዕሰ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ ፕሮፓጋንዳ በመስራት ለምግበይ ፋኖ ወይም ለመሪ-ዐልባው Fብኀ ዘብ መቆም የሚያመላክተውምስጢራዊ የኦሮሙማ ካድሬ መሆኑን ነው።