አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!
Posted: 26 Jun 2025, 20:31
አይ ስለ ታዬ ደንድአ ማንነት ያወጣችውን ገመና በተመለከተ እንጂ እኔኮ ሁላቸውንም እንደ እንጄ መዳፍ ነው የማውቃቸው! ታዬ ግን ያማራ ተሟጋች ባይደረግ ብዬ ነው!!! ማነው የኢትዮጵያ ፖለቲካን በትክክል ቀምሮ አገርቱን ወደፊት የሚመራ ስለሚለው እድሜ ይስጠን እንጂ ወደፊት የምንመሰክረው ነው!Abere wrote: ↑27 Jun 2025, 09:55በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።
Horus wrote: ↑27 Jun 2025, 12:40አይ ስለ ታዬ ደንድአ ማንነት ያወጣችውን ገመና በተመለከተ እንጂ እኔኮ ሁላቸውንም እንደ እንጄ መዳፍ ነው የማውቃቸው! ታዬ ግን ያማራ ተሟጋች ባይደረግ ብዬ ነው!!! ማነው የኢትዮጵያ ፖለቲካን በትክክል ቀምሮ አገርቱን ወደፊት የሚመራ ስለሚለው እድሜ ይስጠን እንጂ ወደፊት የምንመሰክረው ነው!Abere wrote: ↑27 Jun 2025, 09:55በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።