ሁለተኛ፣ በየሜደዉ እየተፅዳደን ኩሩ ሕዝቦች ነን ማለት አያስኬድም ና ይህ ይቁም! አዲስ አበባ ላይ በአብዛኛዉ እየተሳከ ነዉ። በየመንገዱ ና በየግርግዳዉ ስር መፀዳደት እየቀረ ነዉ። መጪዉ ትውልድ ይህን አፀያፊ የሆነን የሰዉ ልጅ ተግባር ሙሉ በሙሉ ያስቆመዋል።
-
- Senior Member
- Posts: 12461
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
የኢትዮጵያ ለዉጥ!
አንደኛ፣ እየለመኑ ራስን መካብ የማይቻል ስለሆነ፣ ልመናን እናስቀራለን! ተሳክቶዋል
ሁለተኛ፣ በየሜደዉ እየተፅዳደን ኩሩ ሕዝቦች ነን ማለት አያስኬድም ና ይህ ይቁም! አዲስ አበባ ላይ በአብዛኛዉ እየተሳከ ነዉ። በየመንገዱ ና በየግርግዳዉ ስር መፀዳደት እየቀረ ነዉ። መጪዉ ትውልድ ይህን አፀያፊ የሆነን የሰዉ ልጅ ተግባር ሙሉ በሙሉ ያስቆመዋል።
ሁለተኛ፣ በየሜደዉ እየተፅዳደን ኩሩ ሕዝቦች ነን ማለት አያስኬድም ና ይህ ይቁም! አዲስ አበባ ላይ በአብዛኛዉ እየተሳከ ነዉ። በየመንገዱ ና በየግርግዳዉ ስር መፀዳደት እየቀረ ነዉ። መጪዉ ትውልድ ይህን አፀያፊ የሆነን የሰዉ ልጅ ተግባር ሙሉ በሙሉ ያስቆመዋል።