Page 1 of 1
"የፌደራል መንግስት ይሁንታ ካለበት እንተባበራለን" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ
Posted: 24 Jun 2025, 06:32
by sarcasm
በመቶዎች ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ቤተሰቦች በስደተኛ መጠለያ 5 ዓመት እንዲያሳልፉ ያደረገው አቢይ ነው፤ ደመቀ ማለት የአቢይ ሹመኛ፤ አቢይ ያለው የሚያደርግ ማለት ነው።
Re: "የፌደራል መንግስት ይሁንታ ካለበት እንተባበራለን" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ
Posted: 24 Jun 2025, 06:39
by sarcasm
"ከመከላከያ ጋር መተባበር መብት ብቻ ሳይሆን ግዴታቸን ነው። ከአማራ መንግስትና ከአቢይ መንግስት ጋር ጎን መቆም የሁላችን ግዴታ ነው።" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ
Please wait, video is loading...