Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11142
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የመከላከያ ጀነራል "የሻዕብያ ጦርና መከላከያ በትግራይ ብዙ ውድመት ፈጽመናል፤ አብዛኛው ጥፋት የፈጸምነው ግን እኛ ነን፤" አለኝ - ገዱ አንዳርጋቸው

Post by sarcasm » 22 Jun 2025, 16:10

መከላከያ መቀሌን ከተቆጣጠረ በኋላ፤ የሻዕብያ ሃይል ብዙ እያጎሳቀለ ነው እየተባለ ነው። ለምን የሻዕብያ ጦር ኣይወጣም ብየ ለመከላከያ ጀነራል ጠየቅኩት። እሱ ያለኝ ደግሞ ፡ሁለታችን ጥፋት ፈጽመናል። እንዲያውም አብዛኛው ጥፋት የፈጸምነው እኛ ነን፤ እነሱ ከወጡ፤ ያደረስነው ውድመት ከፍተኛ ስለሆነ፤ ሕዝቡ ራሱ ይበላናል አለኝ። - ገዱ አንዳርጋቸው