Page 1 of 1

Shocking: በኦሮሚያ ከዓለም ባንክ በተገኘው የተሠራው ዘመናዊ ድልድይ ሥራ ጀመረ

Posted: 20 Jun 2025, 08:17
by Thomas H
የጉድ አገር
ይሄ ድልድይ 56 ሚሊዮን ነው የፈጀው አሉ :: ድልድዩን ለመመረቅ ለመጡት የወረዳው ባለሥልጣኖች የተከፈለው አበል 4 ሚሊዮን ብር ነው::ድልድዩን ለመመረቅ ለተዘጋጀው ድግስ 10 ሚሊዮን ብር በአጠቃላይ 70 ሚሊዮን ብር ጭጭ አድርገውታል::