Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 13880
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገምኸው?

Post by Abere » 19 Jun 2025, 15:46

ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ " አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" - ታዬ ግን እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል - እንደት ገመገምኸው?

He broke his silence that Abiy Ahmed hidden agenda was cleansing Amhara. The so-called corridor development is fake - which no Amhara shall celebrate. Amhara regard this as Abiy Ahmed's death corridors. How do weigh on this?

Selam/
Senior Member
Posts: 15407
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Selam/ » 19 Jun 2025, 16:28

ለጭልፊቱ ይኸንን ጉዳይ ለማስታወስ መሞከርህ፣ ሉሲፈርን ስለ አዶልፍ ሂትለር አረመኔነት መልካም አስተያየቱን እንዲሰጥ እንደመጠየቅ ይቆጠራል።

ጭልፊቱ አማራንና ትግሬን የማጠላ ዕርጉም አናሳ ጎጠኛ ነው።

Union
Senior Member
Posts: 11995
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Union » 19 Jun 2025, 16:44

ሴጣንን ሀጥያት ስለመስራት እንዴት ነው ምን ይመስልሀል ብሎ መጠየቅ ማለት ነው።

ጥሩ ነው ይልሀላ። ሌላ ምን ሊልህ ይችላል :lol: :lol: :lol: :lol:

Misraq
Senior Member
Posts: 15439
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Misraq » 19 Jun 2025, 17:07

ዲቃላው አበረ

ታዬ ኦሮሞው አማራ የሕልውና አደጋ በዓብይ አህመድ እንደተጋረጠበት ነግሮህ እያወቅህ ከዓብይ አህመድ ጋር Somaliland MOU እና Asseb ወደብ እያልክ የምትደንስ ደደብ ግንቦቴ ፀረ አማራ ነህ።

የአማራን የህልውና ትግል ወደ ዜጋ እና ጦቢያናስት አሃዳዊ ፖለቲካ ለማስቀየርና ፋኖን በብሔርቤረሰቦች ላይ በማዝመት ቅዠትህን ለመወጣት የምትሞክር ዲቃላ ፀረ አማራ ቅንቅናም ግንቦቴ ካንተስ ጎራውን በግልፅ የለየው እና አቋም የያዘው ሆረስ ይሻላል።

የአማራ ሕዝብ ብሔርተኝነትን የምትታገሉ ሌባ ግንቦቴዎች በግልፅ አትወጡም እንጂ ብትወጡ መልካም ነበር። ተደብቃችሁ መንሾካሾክ ቅዘናም ስለሆናችሁ አይደል።

@@
Member
Posts: 1480
Joined: 05 Dec 2014, 11:35

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by @@ » 19 Jun 2025, 17:09

Abere wrote:
19 Jun 2025, 15:46
ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ " አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" - ታዬ ግን እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል - እንደት ገመገምኸው?

He broke his silence that Abiy Ahmed hidden agenda was cleansing Amhara. The so-called corridor development is fake - which no Amhara shall celebrate. Amhara regard this as Abiy Ahmed's death corridors. How do weigh on this?
ሆዶስ has no time for truth and reality
he is busy doing ሴጋ watching የኮሪዳር ልማት :lol: :lol: :lol:

Union
Senior Member
Posts: 11995
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Union » 19 Jun 2025, 17:15

Agew ወአጋሜ Misraq :lol:

አበረን ግንቦቴ ብለሽ እየሰደብሽ የግንቦት 7 መስራቹን አገው ዘመነን ግን የኢትዮጵያ መሲህ ትይዋለሽ። :lol:

አበረን Ethiopiansit ብለሽ ትሰድቢውና፣ ከዛ ዞር ብለሽ የግንቦት 7 መስራቹን አገው ዘመነን ብሄርተኛ ነው ትያለሽ :lol:

አንቺን እራቁትሽን ማስቀረት ሰለቸን እኮ :lol:

አበረ ጋላPP አብይን አይደግፍም።፡ አለመደገፍ አይደለም እየታገለው ነው። ግልፅ ነው። በቃ። ያንቺ ትግል ከአማራ ጋር ነው። ራያ ትግሬ ነው፣ TDF sexy ነው የምትይው ያለሽው። ከዛ ወአጋሜ ነሽ እናውቃለን ስንልሽ አማራ ነሽ በሉኝ እያልሽ ትለምኛለሽ ትጮሄያለሽ።

ሁሉም የአማራ ጠላቶች አማራ ነን የሚሉት። አገው አብይን እንኳን አማራ ነው ነው የሚሉት :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

እርገጠኛ ነኝ ሴጣን ቢጠየቅ አማራ ነህ በሉኝ እባካቹ ነው የሚለው :lol:

Misraq wrote:
19 Jun 2025, 17:07
ዲቃላው አበረ

ታዬ ኦሮሞው አማራ የሕልውና አደጋ በዓብይ አህመድ እንደተጋረጠበት ነግሮህ እያወቅህ ከዓብይ አህመድ ጋር Somaliland MOU እና Asseb ወደብ እያልክ የምትደንስ ደደብ ግንቦቴ ፀረ አማራ ነህ።

የአማራን የህልውና ትግል ወደ ዜጋ እና ጦቢያናስት አሃዳዊ ፖለቲካ ለማስቀየርና ፋኖን በብሔርቤረሰቦች ላይ በማዝመት ቅዠትህን ለመወጣት የምትሞክር ዲቃላ ፀረ አማራ ቅንቅናም ግንቦቴ ካንተስ ጎራውን በግልፅ የለየው እና አቋም የያዘው ሆረስ ይሻላል።

የአማራ ሕዝብ ብሔርተኝነትን የምትታገሉ ሌባ ግንቦቴዎች በግልፅ አትወጡም እንጂ ብትወጡ መልካም ነበር። ተደብቃችሁ መንሾካሾክ ቅዘናም ስለሆናችሁ አይደል።

Odie
Member
Posts: 4245
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Odie » 19 Jun 2025, 17:32

Abere wrote:
19 Jun 2025, 15:46
ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ " አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" - ታዬ ግን እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል - እንደት ገመገምኸው?

He broke his silence that Abiy Ahmed hidden agenda was cleansing Amhara. The so-called corridor development is fake - which no Amhara shall celebrate. Amhara regard this as Abiy Ahmed's death corridors. How do weigh on this?
Abere
Asking Horus/hodus to weigh in :lol: :lol:
I would prefer to seek advice from the devil than Hodus :lol:
Taye is an eccentric Oromo. It is not typical Oromo bunch with inferiority complex. He probably lives on his values. He did not flinch even at the time of TPLF in expressing his views. Typical law graduate. I remember he finished law degree in and out of prison. Abiy is your typical African fancy loving low IQ evil dictator who believe God sent him to be king kill as many as he can and live as a king irresponsibly. Abiy is not a typical Oromo among whom I worked. የሴራ ስው ነው:: He is not a straight person.
Coming to the point, ለ አበበ ገላው በመቶ አመት አማራ ወደስልጣን አይመጣም ያለ ብዙ ትርፍ ንግግር የተናገረ ስው ነው:: አስተያየት መጠየቅህ ይገርማል:: እኔ ህፃናትና አቅመ ደካሞች ተጨፍጭፈው በግሬደር ሲቀበር ቢያንስ ባንድራ ዝቅ ያላደረገ ሲያሾፍ ለመቃብራቸው ዛፍ እየተከልኩ ነው ያለ ስው ነው:: የጭካኔው ብዛት:: ሶዶው ሆረስ ሶዶ ጉራጌ ውስጥ አንድ ህዝብ በተኛበት ተቃጥሎ አልቆ ትንሽ ቅሬታ ሃዘን ያላሳየ የስው በታች አተላን የ ውሽት ኢትዮዽያዬ ስላለ ስስተያየት ትጠይቀዋለህ ወይስ አቋሙን እንዲቀይር?
አብዮት የአማራ ጥላቻ ብቻ ሳይሆን ጉራጌ ትግሬ አማራን እንደሚጠላ የተረዳነው ቆይቷል አሁን ከራሱ ስው አፍ መስማቱ እንጂ! ለመሆኑ አንጋሳው ነው ያ ተናጋሪ ስውዬ በሉት ወይስ ምን ሆነ?

Dama
Member
Posts: 4603
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Dama » 19 Jun 2025, 17:56

Both are parasites. Like all predators, they have low IQ, may be in the 40s, high gullibility.
Especially, Aberech sounds pathetic in her low level of consciousness that Kersam Horus is not yet a sworn enemy of Ethiopia.

Misraq
Senior Member
Posts: 15439
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Misraq » 19 Jun 2025, 18:03

ወለጌው Tilahun Aboma,

ዘሜ ግንቦት 7ን የተቀላቀለው በተዋጊነትና አዛዥነት ነበር። ግንቦት 7 ፀረ አማራ መሆኑን ሲረዳ ብርሃኑ ነጋን ተነፋ ብሎት እንደተሰናበተ ማንም ያውቃል።

ዘሜ ብብርሃኑን አንዳርጋቸውን እና የተቀረውን አስመሳይ ኢትዬጵያኒስት ተነፉ ካለ በኋላ ነው ጥርሳችሁ ውስጥ የከተታችሁት



Abere
Senior Member
Posts: 13880
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Abere » 20 Jun 2025, 10:15

Odie,
ለሰጠኸው ጭብጥ ሃሳብ እና ማብራሪያ አመሰግናለሁ። ውይይቱን የተሻለ ደጋፊ ማስረጃዎች በመስጠት ከፍ አድርገኸዋል። You raised the bar. ትክክል ነው አቶ አብይ አህመድ እውነተኛ ማንነቱን የፈጸማቸው እኩይ ስራዎች በሙሉ አፍ አውጥተው ተናግረዋል - ያልሰማቸው ቢኖር ወይ በገንዘብ የደነዘዘው ካድሬ (Wutaf-Neqay" ወይም የአእምሮ ችግር ያለበት ጤናማ ያልሆነ ሰው ብቻ ነው። ከታዬ ደንድአ አፍ ሲሰማ ደግሞ ልዩ የሚያደርገው ከቅርብ እና ታማኝ ምንጭ መሆኑ ነው። Abiy Ahmed is an existential threat of Amhara and the rest of Ethiopia. His declaration of war on Amhara certainly the same as Hitler against Jewish people.

His fat head and pig belly OLF-PP trolls trying their arse parroting nonsense will not save Abiy Ahmed from facing justice. It is interesting to see some Oromos coming out telling the truth and they felt things gone beyond the limit of morality.




Odie wrote:
19 Jun 2025, 17:32
Taye is an eccentric Oromo. It is not typical Oromo bunch with inferiority complex. He probably lives on his values. He did not flinch even at the time of TPLF in expressing his views. Typical law graduate. I remember he finished law degree in and out of prison. Abiy is your typical African fancy loving low IQ evil dictator who believe God sent him to be king kill as many as he can and live as a king irresponsibly. Abiy is not a typical Oromo among whom I worked. የሴራ ስው ነው:: He is not a straight person.
Coming to the point, ለ አበበ ገላው በመቶ አመት አማራ ወደስልጣን አይመጣም ያለ ብዙ ትርፍ ንግግር የተናገረ ስው ነው:: አስተያየት መጠየቅህ ይገርማል:: እኔ ህፃናትና አቅመ ደካሞች ተጨፍጭፈው በግሬደር ሲቀበር ቢያንስ ባንድራ ዝቅ ያላደረገ ሲያሾፍ ለመቃብራቸው ዛፍ እየተከልኩ ነው ያለ ስው ነው:: የጭካኔው ብዛት:: ሶዶው ሆረስ ሶዶ ጉራጌ ውስጥ አንድ ህዝብ በተኛበት ተቃጥሎ አልቆ ትንሽ ቅሬታ ሃዘን ያላሳየ የስው በታች አተላን የ ውሽት ኢትዮዽያዬ ስላለ ስስተያየት ትጠይቀዋለህ ወይስ አቋሙን እንዲቀይር?
አብዮት የአማራ ጥላቻ ብቻ ሳይሆን ጉራጌ ትግሬ አማራን እንደሚጠላ የተረዳነው ቆይቷል አሁን ከራሱ ስው አፍ መስማቱ እንጂ! ለመሆኑ አንጋሳው ነው ያ ተናጋሪ ስውዬ በሉት ወይስ ምን ሆነ?

Abere
Senior Member
Posts: 13880
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Abere » 20 Jun 2025, 11:53

Misraq
ዘብሄረ-ዴደቢት

አንቺ ካቲካላ አፍ ጨቢሲያም - ሃሳብ ነጥፎብሽ ምላስ ብቻ የቀረሽ።

ለመሆኑ የአማራ ጠላት ሣር ቅጠሉ በሙሉ ነው ብለሽ የዲያብሎስ ሰባኪ የሆንሽ ነሽ። በአሁኗ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ረድፍ የተሰለፉ የአማራ ጠላቶች እነኝህ ብቻ ናቸው።

1) ወያኔ
2) ኦነግ-ብልጽግና
3) አገው ሸንጎ

ዛሬ የጎጃምን ህዝብ መከራውን የሚያበላው የኦነግ ሰራዊት ብቻ ሳይሆን ተላላኪ አገው ሸንጎ ነው። በጎጃም ታዳጊዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ የሆኑት፤ ህሙማን የጤና አገግሎት ያጡት፤ ወዘተ በጎጃም የአማራ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች ናቸው። አገው ሸንጎ ነው ጎጃምን የኦነግ ነጭ ለባሽ ሰራዊት ሁኖ የሚያገለግለው። ለምን እውነቱን አታወሪም። አገው ሸንጎ የጎጃም አማራን ጠመንጃ (ነፍጥ) ድጋሜ እንደ ወያኔ ዘመን አፈሙዝ አስዘቅዝቆ ሃውልት ሊያሰራበት እየሰራ ነው። የአማራ ጠላት ሳር ቅጠሉ ሳይሆን የጎጃም አገው ሸንጎ፤ወያኔ እና ኦነግ ነው።

የአማራ ዋና ከተማ ባህርዳር ሰሜን ሸዋ ወይም ደቡብ ወሎ (ዳውንት፤ኮን፤መቅደላ) ቢሆን ይህን ጊዜ አማራ ከብ አድን ኦነግ ነጻ በወጣ ነበር። ጎጃምን አገው ሸንጎ እየተጫወተበት ነው።


Misraq wrote:
19 Jun 2025, 17:07
ዲቃላው አበረ

ታዬ ኦሮሞው አማራ የሕልውና አደጋ በዓብይ አህመድ እንደተጋረጠበት ነግሮህ እያወቅህ ከዓብይ አህመድ ጋር Somaliland MOU እና Asseb ወደብ እያልክ የምትደንስ ደደብ ግንቦቴ ፀረ አማራ ነህ።

የአማራን የህልውና ትግል ወደ ዜጋ እና ጦቢያናስት አሃዳዊ ፖለቲካ ለማስቀየርና ፋኖን በብሔርቤረሰቦች ላይ በማዝመት ቅዠትህን ለመወጣት የምትሞክር ዲቃላ ፀረ አማራ ቅንቅናም ግንቦቴ ካንተስ ጎራውን በግልፅ የለየው እና አቋም የያዘው ሆረስ ይሻላል።

የአማራ ሕዝብ ብሔርተኝነትን የምትታገሉ ሌባ ግንቦቴዎች በግልፅ አትወጡም እንጂ ብትወጡ መልካም ነበር። ተደብቃችሁ መንሾካሾክ ቅዘናም ስለሆናችሁ አይደል።

Abere
Senior Member
Posts: 13880
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Abere » 20 Jun 2025, 13:28

አቶ ሆረስ፤

ዝምታ እንደ መስማማት ይቆጠራል በሚለው እወስደዋለሁ (silent is an agreement) - ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንድሉ የታዬ ደንደአ ምስክርነት እርቃኑን ቁሞ የሚሄድ እውነት ነው ማለት ነው። በፕሮፓጋንዳ ገፍትሮ መጣል የማይቻል እንደ ናስ የቆመ እውነት።

ታዲያ አቶ DDT ይህን በ AI የተቀነባበረ ይለው ይሆናል። :mrgreen:
የጨረቃው ኮሪደር እንደት ነው?! :lol:




Horus wrote:
20 Jun 2025, 00:00
አቶ አበረ፣
የታዬን ሰምተናል ። እስቲ ደሞ ይቺን ያምቦ ልጅ ስማት! I do not a customed to listening to ሰገጤ የጨረቃ ዩቲዩብ( sorry :mrgreen: Only saw, the un-Ethiopian Ambasha TPLF/OLF flag, right on the page with out clicking. )

Odie
Member
Posts: 4245
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Odie » 20 Jun 2025, 15:13

Horus መስጂድ የገባ ውሻ እንደ ሚደረግ መደረግ ያለበት ስው ነው :lol:
Check content analysis of his posts. Go to chatGpt and ask about Horus from Mereja forum. It will tell you this sicko has 35K posts. Ask to content analysis of his posts. There you find he is a (pseudo)nationalist upholding and admiring the bashasha clown and his dids-a ruthless killer with smile.
Horus does not deserve a treatment or respect but humiliation. He is the puppet mouth of the killer of poor Ethiopians and [deleted] of blood of the poor in the country!
Horus should not be allowed to enjoy posting his horse sh it easily :mrgreen:

Wedi
Member+
Posts: 8439
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሆረስ! ታዬ ደንድአ ይናገራል - ከፈረሱ አፉ "አማራን ለማጥፋት እፈልጋለሁ ተባበሩኝ እያለ አቶ አብይ አህመድ ሲማጸን" እሬሳ በአህያ የሚጎትት አብይ በማለት ይተቸዋል-እንደት ገመገም

Post by Wedi » 21 Jun 2025, 04:06

አቶ ታዬ ደንደአ ስለ አብይ አህመድ ያወጣው ምስጥር የሚያጋልጠው እነ Horus ከጋላ አብይ አህመድ ጋር በመሆን "አማራን ለማጥፋት እየሰሩ እንደሆነ ነው!"


ታዲያ አቶ Horus ይህን አቶ ታዬ ደንደአ ያወጡትን ምስጢር በ "AI የተቀነባበረ ነው" ይለን ይሆናል። :mrgreen:

:oops: :oops:

Post Reply