Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 36484
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!

Post by Horus » 17 Jun 2025, 12:28

ኢትዮጵያ ምንድን ናት? ኢትዮጵያ ምን ትሁን? ኢትዮጵያ ወዴት ትሂድ? እንዴት? የሚሉትን ግዙፍና ወሳኝ ጥያቄዎች በትክክል የሚያውቁት እነዚህ ግዙፍ ያገር ምሁራን ናቸው!! አለቀ!!!


ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10081
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!

Post by ethiopianunity » 18 Jun 2025, 09:11

My dear, the brain of Ethiopians who died since Menilik Arbegnoch, then those who established true development under Haile Selassie. Mengistu annihilated those brains, then came Tplf and Eprp who destroyed further the brains, then pp extended it mass leaving their nation unable to
live, survive, what is left of are dying. Period! There is no more brains in Ethiopia, what is left of like Daniel Kibret and others in Ethiopia are under house arrest. The current generation is basically observers from distant, exposed to foreign lgbtq, drugs, chat, alcohol, and the brain killer ethnic ideology , enslaving for nothing because too expensive to meet basic needs: food, shelter, cloth, water etc. pp should take model of Denmark people how they live.

There was a show “ shai Bunna”? Discussion of the people including all , which it should be, not the government to discuss domestic and foreign affairs. PP threatened the owner , for got his name and now exiled in Canada. This show was good to allow discussion, however Ethiopians under Tplf and ppOlf had become intolerant , absence of democracy, to discuss as pro or con on topic, someone can kill you. This is what happened on the one politician on the show who got killed

Abere
Senior Member
Posts: 13878
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!

Post by Abere » 18 Jun 2025, 10:32

እውነተኛ የተማሩ የአእምሮ ልቀት ያላቸው ቢኖሩ ኢትዮጵያ አሁን ከበለጸጉ አገሮች ተርታ ትገኝ ነበር። ትርኪ ምርኪ ኢህ አፓ፤ መኢሶን፤ ወያኔ፤ ኦነግ፤ ወዘተ ልቅምቅሚት ተባዮች መቀመቅ አስገቧት -ኢትዮጵያን። ሆዳቸው ሰፊ፤ አእምሯቸው ጠባብ፤ ከሃዲዎች ጠዋት የተናገሩት ለማታ የማይገኝ ስግብግብ መርገምት እንጅ ኢትዮጵያ የጣለባት መቸ አእምሮ ያለው መሪ እና የተማረ የበጎ ለውጥ ኃይል አደላት።

Fiyameta
Senior Member
Posts: 17706
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!

Post by Fiyameta » 18 Jun 2025, 11:24

"እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!" :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:





Horus
Senior Member+
Posts: 36484
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!

Post by Horus » 18 Jun 2025, 11:30

Abere wrote:
18 Jun 2025, 10:32
እውነተኛ የተማሩ የአእምሮ ልቀት ያላቸው ቢኖሩ ኢትዮጵያ አሁን ከበለጸጉ አገሮች ተርታ ትገኝ ነበር። ትርኪ ምርኪ ኢህ አፓ፤ መኢሶን፤ ወያኔ፤ ኦነግ፤ ወዘተ ልቅምቅሚት ተባዮች መቀመቅ አስገቧት -ኢትዮጵያን። ሆዳቸው ሰፊ፤ አእምሯቸው ጠባብ፤ ከሃዲዎች ጠዋት የተናገሩት ለማታ የማይገኝ ስግብግብ መርገምት እንጅ ኢትዮጵያ የጣለባት መቸ አእምሮ ያለው መሪ እና የተማረ የበጎ ለውጥ ኃይል አደላት።
አቶ አበረ፣
ሚዛናዊ እንሁን እንጂ? አንተስ አንዱ ትውልድ አይደለህም እንዴ? ይህ አንዱ ነጥብ ነው ማለትም እያንሳንዱ ሰው ሃላፊነት መውሰድን እንደ ሃላፊነቱ የሚመለከተው መቼ ነው? ሌላው የሳይንስ ጉዳይ ነው ። በፊዚክስ ውስጥ ካሉት የጊዜ አይነቶች አንዱ የግዜ ቀስት ይባላል ። ማለትም ትላንት ፣ ዛሬ ና ነገ ሁልግዜ ወደ ፊት የሚቶክስ ቀስት ነው። ትላንት በፍጹም በፍጹም አይመለስም ። በትላንት ላይ ምንም አይነት ቁጥጥር ሆነ ኃይል የለንም ። በጃችን ላይ ያለችው ዛሬ የምትባለው ግዜ ብቻ ነች! እርግጥ ዛሬ የሚባለው ሪያሊቲ በትላንት የተሰራ ነው ። ስለዚህ ዘሬ የሚሆነው ነገር ነው ነገን የሚሰራው ። አለቀ ። ነገ ምን እንደ ሚሆን መወሰን ኢንፍሉወንስ ማድረግ ከፈለክ ያን የምታደርገው ዛሬ ነው ። ነገ ላይ ስንደርስ ዛሬን ለዘላለም እናጣታለን ፣ ነገ ደሞ አዲስ ቀን ስለሆነ ምን እንደሚሆን አናውቅም' ፤ በዛሬ ስራችን ኢንፍሉወንስ ስላላደረኘው ።

ይህን ሁሉ የምለው ስለ አለፈው ትውልድ ብዙ ነገር ማለት ከንቱ ግዜ ማጥፋት ። ከላይ የጠቀስኩት የግዜ ሳይንስ እንደ ሚያስተምረው አንድን እንቁላል ሰብረን ከጠበስነው በኋላ በፍሱም በፍጹም ተመልሶ ጫጩት አይሆንም ። የሆነ ነገር ሁሉ የዚህ አይነት ባህሪ ነው ያለው ። ስለዚህ ግዜን ሪቨርስ ለማድረግ በከንቱ ከመልፋት ዛሬ እኔ ምን እያደረኩኝ ነው ብሎ ራስን መፈተሽ ነው። ልድገመው ወደድነውም ጠላነውም ነገ ምን እንደ ሚመስል የሚወስኑት ፣ የሚቀርጹት ዛሬ የሆነ ነገር የሚያደርጉት ናቸው ።

ያለፉትን ትውልዶች እንተዋቸው ። ይቺ አገር እነሱ እየኖሩባት አይደለም! አለቀ! ይቺ አገር አሁን የዚያ ትውልድ ችግር አይደለችም! ይቺ አገር አሁን የዚህ ትውልድ ችግር ነች!

በዛም አነሰ የዚች አገር አንጎል ዛሬ እነዚህ የምታያቸው ናቸው ። አለምን እንደ ምኞታችን ሳይሆን እንደ ፋክት እንደ ሃቅ ስናያት ይህን ትመስላለች ።

ኬይር

Selam/
Senior Member
Posts: 15407
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: እውነተኛው የኢትዮጵያ መሪዎች! THE BRAIN OF ETHIOPIA!

Post by Selam/ » 18 Jun 2025, 11:38

በሌላ አነጋገር የጊዜ ቀስተኛው ጭልፊቱ የሚለው፣ በቃ ተዉኝ እንደፈለግኩኝ ልሙለጭለጭና ልገለባበጥ ፤ ዛሬ የምለውን ብቻ ቁጠሩልኝ ነው።

-ለግብፅ Kemit እንደ እኔ እንደ ሆረስ የሚቀርብ የለም
- እኔ ሆረስ መንፈስ ነኝ
- እኔ ሆረስ ጭልፊት ነኝ
- የሆቺ ሚኒን መዝሙር እያዜምኩኝ ነው ያደግኩት
- የፍልስፍና መፅሐፌን በሚቀጥለው ዓመት አሳትማለሁ
- ዲሞክራቶች ሁለቱንም ቻምበር ይቆጣጠራሉ
- ትራምፕ ኢምፒች ይደረጋል
- ካማላ ሃሪስ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትሆናለች
- ኢዜማ ሜጆሪቲ ያሸንፋል
- ፕሬዘዳንቷ በሊሞዚን እንጂ በአውቶብስ አልተጓዘችም
- ዓብዮት የአፍሪካ አታቱርክ ነው
- ዓብዮት የጉራጌ ህዝብ ጠላት ነው
- ዓብዮት የማያልቅ ጦርነት እንዲኖር ይፈልጋል
- ዓብዮት ከትግሬ ዲቃላ ወልዷል
- ዓብዮት ሺመልስን ያባርረዋል
- ሺመልስ ከፕሬዚዳንትነት በመነሳቱ መንገዶችን ማዘጋት አዘዘ
- ሺመልስ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው
- መንግስት ከማፊያ የባሰ የኦሮሞ ኦሎጋርኪዎች አገዛዝ ነው
- ዓብዮት ቤተ-መንግስቱን የሚያሰራው በተዘረፈ ገንዘብ ነው
- ኦሮሞዎች በሙሉ ዘረኞችና አረመኔዎች ናቸው
- ትግሬዎች መጤዎችና፣ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው
- ትግሬን ያመነ ጉም የዘገነ
- ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም
- የትግሬ ስጋ ቤት፣ የጎጃሜ አልባሽ የለውም። ጎጃሜን አልባሽ ካደረክው እሱ ራሱ ይገናኛታል!! ትግሬን ስጋ ቤት፣ ግምጃ ቤት ካረክው እሱ ራሱ ሰርቆ ይጨርሰዋል
- ፋኖ ደብረ ብርሃንን ተቆጣጠረ
- ፋኖ ብቸኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ይሆናል
- ፋኖ ተገንጣይና የግብፅ ተላላኪ ነው
- መሳይ መኮንን አንድ ሺ ታጋይ
- ጉራጌ ዞን አይደለም፣ ጉራጌ ክልል ነው
- ጉራጌ ብልፅግና ላይ ትዕግስቱ አልቋል
- የጉራጌ ክልል ያ ግማታምም ቂንጥርሽ ውስጥ ነው ያለው
- ጉራጌዎች በምግብና በቤት አሠራር & በፈጠራ 1ኞች ነን
- ብርሃኑ ነጋና እርስቱ ይርዳው በቅርቡ ከታሪክ ገጽ ይፋቃሉ
- የጎሳ ክልል ሊፈርስ፣ ኢትዮጵያ በክፍለ አገራት ልትከፋፈል ነው
- አቶ አታቱርክ የጎሳ ክልል ሊያፈርስ ነው
- ከታላቁ ፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ሳልገዛ አመለጠኝ
- ግብጽ በሚመለክት ሱማሌ መግባታቸው በጣም ነው የወደድኩት
- ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር እንጂ ከሶማሌ ጋር ስምምነት አታደርግም
- MOU ለአድዋ በዓል ይፈረማል፤ ዓብዮት ሶማሊላንድን እውቅና ይሰጣል
- እንግሊዝ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው
- ራሺያ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው
- USA ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው
- አንተ የስሙኒ ልጅ፣ የሸሌ ልጅ፣ እናትህ … :oops:
- የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ ውበት ይደሰታሉ

Post Reply