Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum



Odie
Member
Posts: 4415
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: በኢትዮጵያ መዘመን ቆሽቱ ያረረው የሻቢያ ቅጥረኛና የግብጽ ተላላኪ ሁላ የሆረስ በትርን ቻለው!

Post by Odie » 17 Jun 2025, 04:40

ሆድየ እመጣለሁ
ሆድዬ በድል
ድሮም ያባቴ ነው
ለሆዴ ማደር :lol:
ይሄ የ ኦሮ-ሙናና የ ዺዺ ፕሮፓጋንዳ ቪድዮ ሳትስማው ለጠፍክና ተአምር እንዳደረክ ትፎክራለህ!
ማንም እኮ ክሊክ አያረጋቸውም!
እንደውም ስው እየናቀህ መልስ መስጠት አቁሟል
እኔም መሄዴ ነው :lol:

sesame
Member+
Posts: 7385
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: በኢትዮጵያ መዘመን ቆሽቱ ያረረው የሻቢያ ቅጥረኛና የግብጽ ተላላኪ ሁላ የሆረስ በትርን ቻለው!

Post by sesame » 17 Jun 2025, 06:14

Abiy is calling the Ethiopian people stupid. He is very frustrated because there are not enough Horus-like dolts who appreciate his shallow development ideas of building parks while the people starve.

https://www.facebook.com/share/v/16Qs4Jrdnm/



Selam/
Senior Member
Posts: 15517
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በኢትዮጵያ መዘመን ቆሽቱ ያረረው የሻቢያ ቅጥረኛና የግብጽ ተላላኪ ሁላ የሆረስ በትርን ቻለው!

Post by Selam/ » 17 Jun 2025, 06:58

ቱስ ቱስ ጭልፊቱ aka ዲዲቲ

ሰባት ልጆችህን ጭስ ቤት ጠፍረህ አስረህ በቸነፈር እየቀጣህ፣ ስምንተኛውን በበረኪና እያጠብክ፣ በተውሶ ጨርቅ እያስጌጥከና በብድር እያዘመንክ በግድ ከእኔ ጋ እልልልልልልልልልልልልልልልል ካላላችሁ እያልክ ቆሽትህ የሚያረው አንተው አናሳው ጎጠኛ ነህ። በአንተ እምነት ብቻ ነው፣ ለሜሳ ሻሸመኔ ላይ ባረደው ሰንጋ፣ የመንሱር ሰባት ቤተሰቦች ወልቂጤ ላይ የሚፈነጥዙት።

ለነገሩ ለምሳሌ ያክል እንጂ አንተ ልጅ አይደለም ድመት እንኳን ማሳደግ የማትችል ድፍን ካድሬ ነህ።

ቅጥቅጥ!


Horus
Senior Member+
Posts: 36888
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በኢትዮጵያ መዘመን ቆሽቱ ያረረው የሻቢያ ቅጥረኛና የግብጽ ተላላኪ ሁላ የሆረስ በትርን ቻለው!

Post by Horus » 17 Jun 2025, 11:47

ተላላኪና የተላላኪ ተላላኪ ቦዘኔ እንደ ተልባ ብትንጣጣ ይቺ አገር ግን ሁለተኛ ተመልሳ ላታንቀላፋ ነቅታለች! ፍይዳቢሱ ነቀርሳ እዚም እዛም የኢትዮጵያ ውድቀት ለሃጩን እያዝረከረከ በጉጉት ይጠብቃል! ከንቱ ምናብ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:





Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በኢትዮጵያ መዘመን ቆሽቱ ያረረው የሻቢያ ቅጥረኛና የግብጽ ተላላኪ ሁላ የሆረስ በትርን ቻለው!

Post by Union » 17 Jun 2025, 12:37

:lol:

Nobody cares for what he says. I don't even read his crap



Odie wrote:
17 Jun 2025, 04:40
ሆድየ እመጣለሁ
ሆድዬ በድል
ድሮም ያባቴ ነው
ለሆዴ ማደር :lol:
ይሄ የ ኦሮ-ሙናና የ ዺዺ ፕሮፓጋንዳ ቪድዮ ሳትስማው ለጠፍክና ተአምር እንዳደረክ ትፎክራለህ!
ማንም እኮ ክሊክ አያረጋቸውም!
እንደውም ስው እየናቀህ መልስ መስጠት አቁሟል
እኔም መሄዴ ነው :lol:
Last edited by Union on 17 Jun 2025, 12:38, edited 1 time in total.



Selam/
Senior Member
Posts: 15517
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በኢትዮጵያ መዘመን ቆሽትህ ያረረው የሻቢያ ቅጥረኛና የግብጽ ተላላኪ ሁላ የሆረስ በትርን ቻለው!

Post by Selam/ » 17 Jun 2025, 19:01

ቱስ ቱስ ጭልፊቱ aka ዲዲቲ

የመብራቱ ዛፍ፣ ሙዝ ነው ወይንስ ብርቱካን የሚያፈራው? ጉራጌ በሰራተኛነትንና በተግባራዊነት (pragmatic & practical) ነው የሚታወቀው።

አንተ ውዳቂው ግን ቀኑን ሙሉ የአቶ ዓብዮትን መብራት ስትለጥፍ ትውላለህ። ከአሞራም አልፈህ አህያነትም ወርሰሃል እንዴ?


Post Reply