Page 1 of 1

የሆረስ ኢትዮጵያ - Kids from Tigray come to Addis to see the corridor project

Posted: 15 Jun 2025, 18:51
by temari

Re: የሆረስ ኢትዮጵያ - Kids from Tigray come to Addis to see the corridor project

Posted: 15 Jun 2025, 19:30
by Horus
temari wrote:
15 Jun 2025, 18:51
ተሜ
የሆረስ ኢትዮጵያ ሰላም ነው የምትፈልገው! አንተ አንድ ዶላር ሬሚታንስ ለመልቀም በነዚህ ህጻናት ሕይወት ነው የምትነግደው! ፋንዲያ አንተ 4 ኪሎ ብትሆን ከፒፒ የባስክ ሌባና ገራፊ ነው የምትሆነው! አሁን እወቅ የትም ፈቀቅ አትል! ሰላም ጠይቀህ ወደ እርሻህ ተመልስ!

Re: የሆረስ ኢትዮጵያ - Kids from Tigray come to Addis to see the corridor project

Posted: 16 Jun 2025, 04:26
by temari
አዲስ ዲያቆን ከጳጳሱ በላይ እንዲሉ የአንተ ድንቁርና ከጨቅላው ጌታህ ሊበልጥ ትንሽ ነው የቀረው። ሃገርና መንግስት የሚጸናው በፍትህና በህዝብ ኑሮ መሻሻል ነው እንጂ በቱሪናፋ አይደለም። ቱሪናፋ የህዝብን ሆድ አይሞላም። አንተና እብዱ ጌታህ ፍትህ አታውቁ፣ የህዝብ መከራ አይሰማችሁ፣ ዝም ብላችሁ አየር ላይ መጨፈር ብቻ… ይሄን ሁሉ እድል በመማይረባ ሳክስ ታባክናላችሁ። ወይ የፖለቲካ መፍትሄ የላችሁ ወይ የኢኮኖሚ መፍትሄ የላችሁ፣ ችግርና ግጭት መቀፍቀፍ ብቻ!
ከብት
Horus wrote:
15 Jun 2025, 19:30
temari wrote:
15 Jun 2025, 18:51
ተሜ
የሆረስ ኢትዮጵያ ሰላም ነው የምትፈልገው! አንተ አንድ ዶላር ሬሚታንስ ለመልቀም በነዚህ ህጻናት ሕይወት ነው የምትነግደው! ፋንዲያ አንተ 4 ኪሎ ብትሆን ከፒፒ የባስክ ሌባና ገራፊ ነው የምትሆነው! አሁን እወቅ የትም ፈቀቅ አትል! ሰላም ጠይቀህ ወደ እርሻህ ተመልስ!