Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ፋኑዬ የአራት ኪሎን መንገድ ስቶ ጠረፍ ላይ ሲወላገድ ታዬ ይባላል!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=363541
Page
1
of
1
ፋኑዬ የአራት ኪሎን መንገድ ስቶ ጠረፍ ላይ ሲወላገድ ታዬ ይባላል!
Posted:
15 Jun 2025, 12:07
by
Axumezana
ወትሮም እንዳይሆን ነው የፋኑዬ ቀሚስ
ጠልፎ ጣለው አሉ ጥጃ ሲመልስ
ትናንት አራት ኪሎ እያለ ሲያናፋ
ጠረፍ ላይ ተገኘ ደክሞ ሲያንቀላፋ