Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11048
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የኤርትራ ሰራዊት ከወረረው የትግራይ መሬት እየለቀቀ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? ተፈናቃይም ወደ ቤቱ እንዲመለስ የሚያመቻቸው?

Post by sarcasm » 13 Jun 2025, 08:12

የኤርትራ ከወረረው የትግራይ መሬት ቀስበቀስ እየለቀቀ ነው። በሙሉ ባይሆንም ጅማሮው ጥሩ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? መልቀቁ ለራሱም ጥቅም ይኖረዋል።

Meleket
Member
Posts: 4545
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ ሰራዊት ከወረረው የትግራይ መሬት እየለቀቀ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? ተፈናቃይም ወደ ቤቱ እንዲመለስ የሚያመቻቸው?

Post by Meleket » 13 Jun 2025, 08:55

ኤርትራ ሆን ብላ የወረረችው የኢትዮጵያ መሬት የለም፤ ነገር ግን የሕወሓት ወፈፌ ኣመራሮች ወደ ኤርትራ ሚሳይሎችን በመተኮስ ኤርትራን ለጦርነት ከጋበዙ በኋላ ግን፡ ኤርትራ ራሷን ለመከላከል የሕወሓት ወፈፌ ኣመራሮችን ጭናቸው ላይ ለመቆንጠጥ እጇን ብትሰድ “ወረራ” ተደርጎ መቆጠር ኣይገባውም። ምክንያቱም ግብዣው ከሕወሓት ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግስት መሪዎችም ጭምር ስለነበር። ግብዣህ ላይ ራስህ የጋበዝኸውን ኣካል፡ 'ወራሪ' ማለት ነዉር ነው።

የኢትዮጵያ መንግስት ያልከው ኣካል፡ “የኢትዮጵያ መንግስትነቱን” እስካመንክ ድረስ በፈለገው የኢትዮጵያ ክፍል ሰራዊቱን የማሰማራት ሙሉ መብትና ግዴታ ኣለው።” ወረራ” የሚለው ቃል ኣሁንም ያለቦታው የገባ ቃል ነው። መንግስት እስከሆነ ድረስ በግዛቱ ውስጥ በፈለገው ስፍራ የሃገሪቱን ሰላምና ጸጥታ ለማስከበር ሰራዊቱን የማሰማራት ሃላፊነት ኣለው።

የኢትዮጵያ ሰራዊት ከኢትዮጵያ ልኡላዊ ግዛት እንዲወጣ መጠዬቅ ወፈፌነት ነው። ይልቅስ ከፕሪቶሪያ ስምምነት በፊት የተፈረመው የአልጀርስ ስምምነትና የሄግ ብይን ሙሉ በሙሉ መሬት ላይ ተወርዶ ሳይተገበር፡ ስለ የፕሪቶሪያ ስምምነት አንድ አንቀጽ ማለቃቃስ ኣሁንም ይሉኝታቢስነት ነው ለማለት ያህል ነው። ኢናመሰግናሎን፡ የስቀንይልና!


sarcasm wrote:
13 Jun 2025, 08:12
የኤርትራ ከወረረው የትግራይ መሬት ቀስበቀስ እየለቀቀ ነው። በሙሉ ባይሆንም ጅማሮው ጥሩ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? መልቀቁ ለራሱም ጥቅም ይኖረዋል።

sarcasm
Senior Member
Posts: 11048
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የኤርትራ ሰራዊት ከወረረው የትግራይ መሬት እየለቀቀ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? ተፈናቃይም ወደ ቤቱ እንዲመለስ የሚያመቻቸው?

Post by sarcasm » 13 Jun 2025, 09:09

Meleket wrote:
13 Jun 2025, 08:55

የኢትዮጵያ መንግስት ያልከው ኣካል፡ “የኢትዮጵያ መንግስትነቱን” እስካመንክ ድረስ በፈለገው የኢትዮጵያ ክፍል ሰራዊቱን የማሰማራት ሙሉ መብትና ግዴታ ኣለው።” ወረራ” የሚለው ቃል ኣሁንም ያለቦታው የገባ ቃል ነው። መንግስት እስከሆነ ድረስ በግዛቱ ውስጥ በፈለገው ስፍራ የሃገሪቱን ሰላምና ጸጥታ ለማስከበር ሰራዊቱን የማሰማራት ሃላፊነት ኣለው።
ጓድ ማዕበል ክፍላይ ዓቢ

መንግስት ነውና በፈለገው አይባልም። ሕገ መንግስቱ የሚፈቅድለትና የማይፈቅድለት ቦታ አለ። ስሜታዊ ሲሆኑ ኤርትራዊ ጭውነቱን መንገድ ላይ እንደዚህ ይጥሉታል?

Abere
Senior Member
Posts: 13835
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የኤርትራ ሰራዊት ከወረረው የትግራይ መሬት እየለቀቀ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? ተፈናቃይም ወደ ቤቱ እንዲመለስ የሚያመቻቸው?

Post by Abere » 13 Jun 2025, 09:20

ለአማራ ህዝብ ጠንቀኛ የሆኑ ጉዳዮችን ከወሬ መጣያ ቆሻሻ ገንዳ እየፈላለገ የሚለጥፈው እረፍት ዐልባ ፀረ-አማራ ወሬ። ተፈላጊ ወንጀለኞች እንጅ ተፈናቃዮች አይደሉም። ወንጀላቸው ያፈናቀላቸው እና ወንጀላቸው ወደ ትውልድ ቃያቸው የመለሳቸው ናቸው።የወረራ ትርጉም የማያውቅ ምፀተኛ - ጅብ ከማያውቁት አገር ሂዶ ቆዳ አንጥፉልኝ ባይ።

Meleket
Member
Posts: 4545
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ ሰራዊት ከወረረው የትግራይ መሬት እየለቀቀ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትስ መቼ ነው ከወረረው የምዕራብ ትግራይ መሬት የሚወጣው? ተፈናቃይም ወደ ቤቱ እንዲመለስ የሚያመቻቸው?

Post by Meleket » 13 Jun 2025, 10:07

"ቁዝሩ" ወዳጃችን sarcasm መንግስት የሃገሪቱን ሰላምና ጸጥታ ለማስከበር በፈለገው ስፍራ ለምንድን ነው የማይገባው። በተለይም አንድ ብሄር ላይ ያተኮረ ጥቃት (ማይ ካድራ ወዘተ) ላይ ጀኖሳይድ እየተፈጸመ እያየ እንዳላየ ከሆነማ መንግስት ምኑን መንግስት ሆነው ጃል!

"ለመንግስቱ፡ “ሕገ መንግስቱ” የማይፈቅድለት ቦታ ካለ፡ “ሕገ መንግስት” ሳይሆን “ሕገ ክልል” ነው ማለት ነዋ!"ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

sarcasm wrote:
13 Jun 2025, 09:09
Meleket wrote:
13 Jun 2025, 08:55

የኢትዮጵያ መንግስት ያልከው ኣካል፡ “የኢትዮጵያ መንግስትነቱን” እስካመንክ ድረስ በፈለገው የኢትዮጵያ ክፍል ሰራዊቱን የማሰማራት ሙሉ መብትና ግዴታ ኣለው።” ወረራ” የሚለው ቃል ኣሁንም ያለቦታው የገባ ቃል ነው። መንግስት እስከሆነ ድረስ በግዛቱ ውስጥ በፈለገው ስፍራ የሃገሪቱን ሰላምና ጸጥታ ለማስከበር ሰራዊቱን የማሰማራት ሃላፊነት ኣለው።
ጓድ ማዕበል ክፍላይ ዓቢ

መንግስት ነውና በፈለገው አይባልም። ሕገ መንግስቱ የሚፈቅድለትና የማይፈቅድለት ቦታ አለ። ስሜታዊ ሲሆኑ ኤርትራዊ ጭውነቱን መንገድ ላይ እንደዚህ ይጥሉታል?

Post Reply