Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12459
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ጫካ መኖር ያደልባል, የሸኔንም ፊት እዩት!

Post by DefendTheTruth » 11 Jun 2025, 14:41

ጫካ መኖር ያደልባል፣ ቂልብ መስሎ ነዉ የምኖሩት፣ የሰዎቹን ፊት ብቻ እዩት ና መለስ ዜናዊ አዲስ አበባ የገባ ጊዜ የነበረዉን ፊት አስታዉሱ። የተጎሳቀለ ፊት የለም፣ አሁን ላይ። ተመችቶዋቸዋል፣ ለምን ብሎ ወደ ቤት ይመለሱ? ዘርፎ መብላት እያለ?

ቂልብ ሁላ!