Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
የትኛዉም ሕዝብ በረጅም ታሪኩ ዉስጥ ያፈራቸዉ ቅርሶች ኣለዉ።“Selam” wrote:በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥልቅ ቅርሶቹ ዉስጥ እንጉርጉሮ እና ፉከራ ወይም ጌረረ ነበሩ። በምን ዐይነት ሁኔታ ዉስጥ ይሰሙ እንደነበረ ታሪክ ኣላቸዉ ይባላል።
ያራሳቸዉ መሠረት ያላቸዉ የባህል ቅርሶች ናቸዉ ከድምጽ መሳርያዎች ጋር ተገናኝተዉ ሙዚቃ የሆኑት።
ስለዚህ ለሃገሩ ሕዝብ ቆሜያለሁ የሚል ሕዝቡን ከባህሉ መሠረት የምያናጋ ማደጎ ነዉ።
እነ ሞዛርት የተወለዱት የመጀመርያዉ ሬይነሳንስ ባህል እንደገና ይወለድ ተብሎ፣ ሳይንስ ተመልሶ፣ በፊዝክስ ላይ የተመሠረቱ የሙዝቃ መሳርያዎች መፈጠር ከጀመሩ በኋላ ነበር።
ሁለተኛዉ ሬይነሳንስ ማለት ኣንዱ ምክንያት ዘፈን ሃጥዓት ነዉ ብላዉ ሕዝብን ከመሠረቱ ማናጋት የጀመሩ ማደጎዎችን ማስተዋል ነበር።
ዛሬ ሳይሆን ከሃያ ዓመታት በፊት።
ሃጥዓት ነዉ ተብሎ ለመተዉ አመርቲ ምስክር ነች። ሃጥዓት ነዉ እየተባለ እምቢ ብሎ በዘፈን ለማዝናናት መሓመድ ሼካ ምስክር ነዉ። ሁለቱም በአሜሪካ ምድር።
ያን የምያክል ሕዝቡን ከባህሉ መሠረት ማናጋት ስህተት ነዉ የሚባል ሳይሆን ታሪካዊ የጥፋት መንገድ መጀመር ነበር መባል ኣለበት እላለሁ።
ይህን የዘነጉ ሆነ ያላስተዋሉ አፍ የሚከፍቱን ምን ማለት ይቻላል? ምን ኣለማለት ይቻላል?
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
ተፈጥሮና ህይወት በሙዚቃ የታጨቁ ናቸው። ዜማ ስትጨምርባቸው ዘፈን ይሆናሉ።
ዛፍ ስር ቁጭ ብሎና በወፎች ዝማሬ ታጅቦ ዋሽቱን የሚያንቆረቁረው እረኛ፣ ወንድሙ በግጥም ቢያጅበውና ትዝታቸውን ቢደረድሩት ምኑ ነው ሃጥያቱ? የእግርህን መሬት አረጋገጥ እያለዋወጥክ፣ በዝማሬ ብትቀኝበት ምን ክፋት አለው?
ሰው ግዑዝ ፍጡር አይደለም። ያስባል፣ ያልማል፣ ከወዳጆቹ ጋር ሃሳብ ይለዋወጣል። በዚያ ላይ ዜማና ሙዚቃ ስትጨምርበት፣ ዘፈን ይሆናል። ሃሳብህም ህልምህም ቅዳሴ ይሁን የሚሉት ሰዎች ውሸታሞች ናቸው። ዘፈን አንሰማም እያሉ፣ ቤታቸውን ቆልፈው ታይታኒክን፣ ጎድ ፋዘርን፣ ዘ ሎርድ ኦፍ ዘ ሪንግስ ግን ያያሉ።
ብልግና፣ ዝሙት፣ ወዘተ የሚያስፋፋ ዘፈን ነው ከእምነት ጋር የሚፃረር።
ዛፍ ስር ቁጭ ብሎና በወፎች ዝማሬ ታጅቦ ዋሽቱን የሚያንቆረቁረው እረኛ፣ ወንድሙ በግጥም ቢያጅበውና ትዝታቸውን ቢደረድሩት ምኑ ነው ሃጥያቱ? የእግርህን መሬት አረጋገጥ እያለዋወጥክ፣ በዝማሬ ብትቀኝበት ምን ክፋት አለው?
ሰው ግዑዝ ፍጡር አይደለም። ያስባል፣ ያልማል፣ ከወዳጆቹ ጋር ሃሳብ ይለዋወጣል። በዚያ ላይ ዜማና ሙዚቃ ስትጨምርበት፣ ዘፈን ይሆናል። ሃሳብህም ህልምህም ቅዳሴ ይሁን የሚሉት ሰዎች ውሸታሞች ናቸው። ዘፈን አንሰማም እያሉ፣ ቤታቸውን ቆልፈው ታይታኒክን፣ ጎድ ፋዘርን፣ ዘ ሎርድ ኦፍ ዘ ሪንግስ ግን ያያሉ።
ብልግና፣ ዝሙት፣ ወዘተ የሚያስፋፋ ዘፈን ነው ከእምነት ጋር የሚፃረር።
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
የሚደንቀዉ መዝፈን ሳይሆን ዘፈንን ማዳመጥ ሃጥዓት ነዉ ሲባሉ እሺ ከማለት ኣልፈዉ መዝፈን እንዲጠፋ ተደራጅተዉ የሚሰብኩ ማደጎዎች ኢትዮጵያ ዉስጥ መከሰታቸዉ ነዉ።
ይህ ክስተት የቅርብ ግዜ ትዝታ ነዉ።
ይህ ክስተት የቅርብ ግዜ ትዝታ ነዉ።
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
ፓስተር ቸሬ መቼም ጭፈራና ዘፈንን የሚያወግዝ አይመስለኝም!
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
Prophetic Dance:
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
”እየሱስ ኦሮሞ ነው”
ይሄ ነው ይልቅ መወገዝ ያለበት!
ይሄ ነው ይልቅ መወገዝ ያለበት!
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
ይሄ ርእስ ቢኮረኩረንም ላለመናገር ብንሞክርም ይህን ብለናል!
የኔ ቆንጆ ዳሌሽ ....አፍንጫሽ....ጉት ጉት ያሉ ጡቶችሽ የሚል ዘፈን ስምቶ ወፈሴት ወይም ወደ አልጋ እንጂ ወደ እየሱሰ የመጣ ማንን አያችሁ?
ስለዚህ አው መንፈሳዊ ስው አለማዊ ዘፈንን መተው ይቻላል!!
የልሳኑ ነገር ስዎች ስላረከሱት ሳይገባን ባንዘባርቅ! በልሳን መለይ ዛሬ የተጀመረ አይደለም:: መፅሃፍ ቅዱሳዊ ነው ግንይህ ትውልድ ብዙ እውቀትና አጠቃቀሙ ሳያውቀው ድብልቅልቁ አውጥቶታል!
ነብይነት በቤተክርስቲያን ውስጥ በስርአት የሚስራ ሰጦታና ስርአት ሊዝ የተገባው ሆኖ ሳለ እንደ ጠንቋይ የራሱ ገቢ ማስባስቢያ ሆኖ ቤተ ክርስትያን ህኖ ወጥቷል!
ባጭሩ ዼንጤነት መረን ወጥቷል ያ ማለት ጥሩ ነገር የለውም ለት አይደለም!
የኔ ቆንጆ ዳሌሽ ....አፍንጫሽ....ጉት ጉት ያሉ ጡቶችሽ የሚል ዘፈን ስምቶ ወፈሴት ወይም ወደ አልጋ እንጂ ወደ እየሱሰ የመጣ ማንን አያችሁ?
ስለዚህ አው መንፈሳዊ ስው አለማዊ ዘፈንን መተው ይቻላል!!
የልሳኑ ነገር ስዎች ስላረከሱት ሳይገባን ባንዘባርቅ! በልሳን መለይ ዛሬ የተጀመረ አይደለም:: መፅሃፍ ቅዱሳዊ ነው ግንይህ ትውልድ ብዙ እውቀትና አጠቃቀሙ ሳያውቀው ድብልቅልቁ አውጥቶታል!
ነብይነት በቤተክርስቲያን ውስጥ በስርአት የሚስራ ሰጦታና ስርአት ሊዝ የተገባው ሆኖ ሳለ እንደ ጠንቋይ የራሱ ገቢ ማስባስቢያ ሆኖ ቤተ ክርስትያን ህኖ ወጥቷል!
ባጭሩ ዼንጤነት መረን ወጥቷል ያ ማለት ጥሩ ነገር የለውም ለት አይደለም!
-
- Senior Member
- Posts: 10040
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
The reason they don’t want the Protestant, now copy cat Orthodox is saying is singing is an art, you use it for social cohesion, unity, to display your culture and expression, about love or telling story, motivational. How can this be a sin? To ban singing means against all those l mentioned above they want to ban it so no one can express their message about Ethiopia and unity
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
በተመሳሳይ “ኦርቶዶክስ ዕምነቴ፣ አንቺ ነሽ …” ምናምን የሚባለው ዓይነት መዝሙርም አይገባኝም። ድሮ የሌለና፣ ራስን ለማፅናኛ ወይንም ሌሎችን ለማበሳጫ ተብሎ የመጣ አዲስ ኢ-መንፈሳዊ ዘይቤ ነው።
ዕርጉሟ ወያኔ ዓመተ-በዓላቱን ወደ ሰርከስ ለውጣ፣ የኦርቶዶክስን ስርዓትን የዓብዮት በዓል ሾው ያስመለችውንም ቢሆን እኔ በፍፁም አልስማማበትም። መነኮሳት ገዳም ውስጥ በአንድ እግራቸው ቆመው ለሰው ፍጡር እየፀለዮ፣ ሲኖ ትራክን በስዕልና አልባሳት አሸብርቆ የኦርቶዶክስ ዓውድ ዓመት የሚያከብር ቀውስ ነው።
ዕርጉሟ ወያኔ ዓመተ-በዓላቱን ወደ ሰርከስ ለውጣ፣ የኦርቶዶክስን ስርዓትን የዓብዮት በዓል ሾው ያስመለችውንም ቢሆን እኔ በፍፁም አልስማማበትም። መነኮሳት ገዳም ውስጥ በአንድ እግራቸው ቆመው ለሰው ፍጡር እየፀለዮ፣ ሲኖ ትራክን በስዕልና አልባሳት አሸብርቆ የኦርቶዶክስ ዓውድ ዓመት የሚያከብር ቀውስ ነው።
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
አቅሱም ደብተራ እንደሚሎት ደብተራ አልሎትምMeleket wrote: ↑11 Jun 2025, 08:35ቢያነቧቸው ይጠቀማሉ ግንዛቤዎትንም ያሰፋሉ!
http://newtheologicalmovement.blogspot. ... youre.html
http://newtheologicalmovement.blogspot. ... ngues.html
http://newtheologicalmovement.blogspot. ... ngues.html

ደብተራነት አገራችን የገባው ከመፃፈ ሄኖክ ጋር ነው
እኛ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበትን መፀሃፍና ራሱ መፅሃፍ ቅዱስ እንጂ አይምሮዋ የጨስች የስው ልጅ የፃፈችውን ሁሉ አናነብም! ስዎች ወይ በክፉ መንፈስ ይነዳሉ ወይ በእግዚአብሄር መንፈስ ይነዳሉ ካልሆነም ነፃ ከሆኑ በስጋቸው ይነዳሉ:: ስው እቃ ነው:: ምርጫውን የመወስን ሙሉ ነፃነት ቢኖረውም ሁሌም ተፅእኖ ላይ ነው:: ይህን መካድ ይቻላል እውነቱ ግን አይለወጥም:: በእ/ር መንፈስ የሚመሩት እነሱ የእ/ር ልጆች ናቸው ይላል ሮሜ ውስጥ::
አሁን የለም የምትለው ልሳን እንዳለቅብህ አጠገቤ አይደለህም:: የኢሱሰ ደቀመዝሙር ከሆንክ ለተወስኑ ቀናት መፅሃፍ ቅዱስህን ከዮሃንስ ወንጌል ጀምረህ እያነበብክ እየተረዳህ ወደየሱሰ መንፈስ ቅዱስ እንዲሞላህ ብትፀልይ ሃጥያቴን ይቅር በለኝ ብትለው አንዳንዴም ቁርስህን እየተውክ እስከምሳ ብትፆም ቢያንስ ማለቴ ነው አንተም መ. ቅዱስ ተሞልተህ እንደኛ ተረረረረረም ማለት ትችላለህ:: እዩኤል በመጨረሻ ዘመን በወንዶችና በሴቶች ልጆቼ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ ተብሎ ተፅፏልና! ማመንና ወደየሱሰ ቀርቦ መጠየቅ ነው:: ይህ የነፃ ስጦታ ነው:: ዻውሎስ የርስታችን መያዣ የሚለውን ነው:: That makes christianity peculiar and living. You don’t have to be affiliated to any christian institution but just by living in his way you could be any where still get his gifts. The spirit is a witness that Jesus is alive yesterday today and forever. The spirit of God is the reason for life and beauty in this earth. If it were not for him, earth would not be a living planet. In genesis before everything on earth was created he was covering the earth and was on the water.
Re: በምድር ላይ እየኖርክ፣ በጥቅሉ ዘፈን ኃጥያት ነው ብሎ መፈረጅ በመመሪያ ደረጃ ስህተት ነው!
ልቁ Odie ለመሆኑ “ደብተራነት እና መፃፈ ሄኖክ ወደ አገራችሁ የገባው መቼ ነው።” እስቲ ቦርቀቅ ኣድርገው ታሪኩን ሊቁ።

Odie wrote: ↑11 Jun 2025, 23:00አቅሱም ደብተራ እንደሚሎት ደብተራ አልሎትምMeleket wrote: ↑11 Jun 2025, 08:35ቢያነቧቸው ይጠቀማሉ ግንዛቤዎትንም ያሰፋሉ!
http://newtheologicalmovement.blogspot. ... youre.html
http://newtheologicalmovement.blogspot. ... ngues.html
http://newtheologicalmovement.blogspot. ... ngues.html
![]()
ደብተራነት አገራችን የገባው ከመፃፈ ሄኖክ ጋር ነው
እኛ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበትን መፀሃፍና ራሱ መፅሃፍ ቅዱስ እንጂ አይምሮዋ የጨስች የስው ልጅ የፃፈችውን ሁሉ አናነብም! ስዎች ወይ በክፉ መንፈስ ይነዳሉ ወይ በእግዚአብሄር መንፈስ ይነዳሉ ካልሆነም ነፃ ከሆኑ በስጋቸው ይነዳሉ:: ስው እቃ ነው:: ምርጫውን የመወስን ሙሉ ነፃነት ቢኖረውም ሁሌም ተፅእኖ ላይ ነው:: ይህን መካድ ይቻላል እውነቱ ግን አይለወጥም:: በእ/ር መንፈስ የሚመሩት እነሱ የእ/ር ልጆች ናቸው ይላል ሮሜ ውስጥ::
አሁን የለም የምትለው ልሳን እንዳለቅብህ አጠገቤ አይደለህም:: የኢሱሰ ደቀመዝሙር ከሆንክ ለተወስኑ ቀናት መፅሃፍ ቅዱስህን ከዮሃንስ ወንጌል ጀምረህ እያነበብክ እየተረዳህ ወደየሱሰ መንፈስ ቅዱስ እንዲሞላህ ብትፀልይ ሃጥያቴን ይቅር በለኝ ብትለው አንዳንዴም ቁርስህን እየተውክ እስከምሳ ብትፆም ቢያንስ ማለቴ ነው አንተም መ. ቅዱስ ተሞልተህ እንደኛ ተረረረረረም ማለት ትችላለህ:: እዩኤል በመጨረሻ ዘመን በወንዶችና በሴቶች ልጆቼ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ ተብሎ ተፅፏልና! ማመንና ወደየሱሰ ቀርቦ መጠየቅ ነው:: ይህ የነፃ ስጦታ ነው:: ዻውሎስ የርስታችን መያዣ የሚለውን ነው:: That makes christianity peculiar and living. You don’t have to be affiliated to any christian institution but just by living in his way you could be any where still get his gifts. The spirit is a witness that Jesus is alive yesterday today and forever. The spirit of God is the reason for life and beauty in this earth. If it were not for him, earth would not be a living planet. In genesis before everything on earth was created he was covering the earth and was on the water.