Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


sesame
Member+
Posts: 7293
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?

Post by sesame » 10 Jun 2025, 09:25

This is the beginning! Once law and order breaks down as the fragile nation disintegrates, Ethiopia will be hell on earth! It is a nation which lacks moral values even in normal times! A nation of brigands! God have mercy!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12410
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?

Post by DefendTheTruth » 10 Jun 2025, 15:54

ይህ ጉዳይ እዉነት ከሆነ ና ሰዉዬዉ ራሱን እንደ ወንጀለኛ አይቶ ለመጥፈት ከሞከረ፣ እንዚህ ሁለት ወንጀለኞች፣ ለወንጀለኛ ከለላ ለመስጠት ስታርቱ የነበሩት እንዴት ነዉ ከሕግ ቁጥጥር ስር ማምለጥ ያምችሉት?

እነዚህ ሁለት ማፊያዎች መታሰር አለባቸዉ፣ የሕግ የበላይነት ከለ!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12410
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?

Post by DefendTheTruth » 11 Jun 2025, 05:49

ለይዘቱ ብዬ ሳይሆን፣ አገራችን በምን አይነት ሁኔታ ለማፊያ እንደተጋለጠች፣ እፍረት የምባል ነገር በህብረተሰባችን ውስጥ እንዳለ በዚህ አይነት ሁኔታ የጠፋ መሆኑን የምያሳይ መስረጃ ስለሆነ ይህንንም እንደዚሁ አካፍላለሁ።

ያሳዝናል!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12410
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?

Post by DefendTheTruth » 11 Jun 2025, 12:21

ገለቴ በሴይፉ ፋንታዉን ፕሮግራም ላይ ስትናገር አንድ ነገር ብላ ነበር፥ ጋንግስተር አደራጅቶብኛል፣ ለሕይወቴ እፈራለሁ፣ ከቤት መዉጣት ታግጄአለሁ ብላ ነበር። ጋንግስተሮቹም አሁን ብቅ ብቅ እያሉ አዎ አለን እያሉን ነዉ። የማፊያ አገር ሆናለች አገራችን።

ልንታደጋት ይገባል ባይ ነኝ።


Post Reply