-
- Senior Member
- Posts: 12410
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
-
- Senior Member
- Posts: 12410
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?
This is the beginning! Once law and order breaks down as the fragile nation disintegrates, Ethiopia will be hell on earth! It is a nation which lacks moral values even in normal times! A nation of brigands! God have mercy!
-
- Senior Member
- Posts: 12410
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?
ይህ ጉዳይ እዉነት ከሆነ ና ሰዉዬዉ ራሱን እንደ ወንጀለኛ አይቶ ለመጥፈት ከሞከረ፣ እንዚህ ሁለት ወንጀለኞች፣ ለወንጀለኛ ከለላ ለመስጠት ስታርቱ የነበሩት እንዴት ነዉ ከሕግ ቁጥጥር ስር ማምለጥ ያምችሉት?
እነዚህ ሁለት ማፊያዎች መታሰር አለባቸዉ፣ የሕግ የበላይነት ከለ!
እነዚህ ሁለት ማፊያዎች መታሰር አለባቸዉ፣ የሕግ የበላይነት ከለ!
-
- Senior Member
- Posts: 12410
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?
ለይዘቱ ብዬ ሳይሆን፣ አገራችን በምን አይነት ሁኔታ ለማፊያ እንደተጋለጠች፣ እፍረት የምባል ነገር በህብረተሰባችን ውስጥ እንዳለ በዚህ አይነት ሁኔታ የጠፋ መሆኑን የምያሳይ መስረጃ ስለሆነ ይህንንም እንደዚሁ አካፍላለሁ።
ያሳዝናል!
ያሳዝናል!
-
- Senior Member
- Posts: 12410
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?
ገለቴ በሴይፉ ፋንታዉን ፕሮግራም ላይ ስትናገር አንድ ነገር ብላ ነበር፥ ጋንግስተር አደራጅቶብኛል፣ ለሕይወቴ እፈራለሁ፣ ከቤት መዉጣት ታግጄአለሁ ብላ ነበር። ጋንግስተሮቹም አሁን ብቅ ብቅ እያሉ አዎ አለን እያሉን ነዉ። የማፊያ አገር ሆናለች አገራችን።
ልንታደጋት ይገባል ባይ ነኝ።
ልንታደጋት ይገባል ባይ ነኝ።
-
- Senior Member
- Posts: 12410
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ አገሬ፣ የማፊያ አገር ሆንሽብኝ፤ ማንም እንደዚህ ይፈንጭብሽ?
A drama unfolding.