Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Za-Ilmaknun
Member
Posts:
4487
Joined:
15 Jun 2018, 17:40
የመፈንቅለ መንግስት ጉምጉምታ! የ ኦህዴድ አገዛዝ መበርገግ እና በ አዲስ አበባ የተጀመረው መጠነ ሰፊ አሰሳ እና የ ውድቅት ሌሊት የ ቤቶች ብርበራ
Report this post
Quote
Post
by
Za-Ilmaknun
»
09 Jun 2025, 16:10
ጠቅላዩ ዘው ብሎ የገባበት ዘረፈጅ ጦርነት ውሎ ሲያድር ዳፋው ጠቅላዩን ሊበላ አገዛዛቸውን ሊመነግል እየተቃረበ ስለመሆኑ፣ ብዙ ማሳያ ቢኖርም፣ መፈንቅለ መንግስት ግን ትልቁ ፣ ፈጣኑ እና አደገኛው ፣ ዘዴ ነው፣፣
አዲስ አበባ እና ህዝቦቿ በ ውድቅት ሌሊት በሚንኳኳ በር እና ገደብ የለሽ የ ሪፖብሊካን ጋርድ ብርበራ ተደናግረዋል ተደናግጠዋል፣፣ ኦህዴድ የመሳሪያ ክምር በአዲስ አበባ መኖሩን ሹክ ቢሉትም፣ የት እንዳለ ባለማወቁ እና የ ቅርብ አዠርጋጆቹ ክዳት በጣም አሳስቦታል፣፣
ጭስ ባለበት ሁሉ፣ እሳት አለ!!
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs