Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4380
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የመፈንቅለ መንግስት ጉምጉምታ! የ ኦህዴድ አገዛዝ መበርገግ እና በ አዲስ አበባ የተጀመረው መጠነ ሰፊ አሰሳ እና የ ውድቅት ሌሊት የ ቤቶች ብርበራ

Post by Za-Ilmaknun » 09 Jun 2025, 16:10

ጠቅላዩ ዘው ብሎ የገባበት ዘረፈጅ ጦርነት ውሎ ሲያድር ዳፋው ጠቅላዩን ሊበላ አገዛዛቸውን ሊመነግል እየተቃረበ ስለመሆኑ፣ ብዙ ማሳያ ቢኖርም፣ መፈንቅለ መንግስት ግን ትልቁ ፣ ፈጣኑ እና አደገኛው ፣ ዘዴ ነው፣፣

አዲስ አበባ እና ህዝቦቿ በ ውድቅት ሌሊት በሚንኳኳ በር እና ገደብ የለሽ የ ሪፖብሊካን ጋርድ ብርበራ ተደናግረዋል ተደናግጠዋል፣፣ ኦህዴድ የመሳሪያ ክምር በአዲስ አበባ መኖሩን ሹክ ቢሉትም፣ የት እንዳለ ባለማወቁ እና የ ቅርብ አዠርጋጆቹ ክዳት በጣም አሳስቦታል፣፣

ጭስ ባለበት ሁሉ፣ እሳት አለ!!