በሁለት ሳምንት ትጥቁንም ሱሪውንም እናስፈታዋለን በሚል ፉከራ በብርሃኑ ጁላ ፊትአውራሪነት አማራው ላይ ጦር የሰበቀው የ ኦሮሙማ አገዛዝ ፣ ዛሬ ላይ ቀን እየጨለመበት ስለመሆኑ፣ የሚክዱት እነ ሰጎኔ ብቻ ናቸው፣፣
ካድሬው ስልጣል አልፈልግም፣ እያለ ሃገር ጥሎ የሚጠፋበት ኩነት የተፈጠረው በ ቅስም ሰባሪው የ ፋኖ የጀግንነት ተጋድሎ እና የማያወላውል የህልውና ትግል ነው፣፣ አሁን ላይ የ ኦህዴድን ሹመት ለመቀበል በታንክ እና መድፍ መታጀብን ይጠይቃል