Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Misraq
Senior Member
Posts: 15313
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: "ወያኔኮ በግማሽ ኃይል ነው ደብረ ብርሀን የደረሰችው። ግማሹ ኃይል በሰሜን ከአፋር እስከ ሽራሮ ኤርትራን ዘግቶ። በኤርትራ በኩል ምንም ባይኖርስ? ትግራይና ኤርትራ ሰላም ቢሆንስ ኖሮ

Post by Misraq » 08 Jun 2025, 09:46

ብልፅግና ሆን ብሎ የአማራን economy cripple ለማድረግ የተጠቀመው ሴራ ነው። ጌታቸው በግልፅ ተናግሮታል። ላወደምከው የምትከፍልበት ግዜ ይመጣል። ማንቁርትህን ተይዘህ

Meleket
Member
Posts: 4518
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: "ወያኔኮ በግማሽ ኃይል ነው ደብረ ብርሀን የደረሰችው። ግማሹ ኃይል በሰሜን ከአፋር እስከ ሽራሮ ኤርትራን ዘግቶ። በኤርትራ በኩል ምንም ባይኖርስ? ትግራይና ኤርትራ ሰላም ቢሆንስ ኖሮ

Post by Meleket » 09 Jun 2025, 09:37

ኣዬ ስታሊን “ቦተሊከኛ” ኣይደለህም ኣይደል! :mrgreen:

ሻዕብያን ከኣፋር እስከ ሸራሮ የተከላከው የሕወሓት ግማሽ ሃይል ያልከው ኣካል እንዲሁም

የብልጽግናን ሰራዊት ከ4 ኪሎ ለመገርሰስ ወደ ደብረብርሃን ያቀናው የሕወሓት ግማሽ ሃይል እንዲሁም

ሕወሓትን ለመግጠም በየቦታው የተሰማራው የፒፒ ሃይል በሙሉ ተደማምረው ነበር

እኛ “ወራር ወያኔ” በምንለው በወያኔዎች የተመራው የኢትዮጵያዉያን ወረራ በኤርትራ ላይ ዘምተው የነበሩት፤ ታዲያ ኤርትራዉያን ለስንት ወጥረውና ገትረው ይዘው 3 የወያኔ ወረራዎችን ሲያከሽፉ፡ መጨረሻ ላይም “መግደያ ስፍራቸው” በተባሉ ቦታዎች የኢትዮጵያ ሰራዊት እንዲሰባሰብ በማለም፡ ስልታዊ ማፈግፈግ በማድረግ እነ ባረንቱንም ጭምር በመተው፡ የሕወሓትና የኢትዮጵያን የተደመረ ሰራዊት ወጥመድ ውስጥ በማስገባት ምን እንደተሰራ ለማወቅ ከፈለግክ፡ ጀነራል ፍሊጶስን ወይም ሌሎች ኤርትራዉያን የጦር መኮንኖችን ብታነጋግር ግሩም ማብራሪያ ይሰጡሓል። ይህም ማለት በቡሬ ግንባር፡ በዓይጋ ግንባር በጸሮና ግንባር በባድመ ግንባር ምን እንደተከናወነ ቁልጭ አድርገው ይገልጹልሃል። በተለይ ደግሞ በጸሮና ግንባር ነበር ኣሉ እነ ጀነራል ጻድቃንን ያስለቀሷቸው።

ኣሁን በኤርትራ በኩል ምንም ስጋት ዬልም። ሰላም ሆኗል። እስቲ ኣሁን ዬሚሆነውን ደግሞ እናያለን! እንደኛ እንደኛ ወሬውና ጉራዉ ቆይቶ “ፊዚካል ዲማርኼሽን” መቅደም ይገባዋል። viewtopic.php?f=2&t=308857

sarcasm wrote:
08 Jun 2025, 08:23
"ወያኔኮ በግማሽ ኃይል ነው ደብረ ብርሀን የደረሰችው። ግማሹ ኃይል በሰሜን ከአፋር እስከ ሽራሮ ኤርትራን ዘግቶ። በኤርትራ በኩል ምንም ባይኖርስ? ትግራይና ኤርትራ ሰላም ቢሆንስ ኖሮ?"

sarcasm
Senior Member
Posts: 11007
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ወያኔኮ በግማሽ ኃይል ነው ደብረ ብርሀን የደረሰችው። ግማሹ ኃይል በሰሜን ከአፋር እስከ ሽራሮ ኤርትራን ዘግቶ። በኤርትራ በኩል ምንም ባይኖርስ? ትግራይና ኤርትራ ሰላም ቢሆንስ ኖሮ

Post by sarcasm » 10 Jun 2025, 19:36

አቢይ አሕመድ አንድ ጠጠር ወደ ትግራይ አይወረወርም ነበር። ኢሳያስን ተማምኖ ነበር ትግራይን የወጋው።

Meleket
Member
Posts: 4518
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: "ወያኔኮ በግማሽ ኃይል ነው ደብረ ብርሀን የደረሰችው። ግማሹ ኃይል በሰሜን ከአፋር እስከ ሽራሮ ኤርትራን ዘግቶ። በኤርትራ በኩል ምንም ባይኖርስ? ትግራይና ኤርትራ ሰላም ቢሆንስ ኖሮ

Post by Meleket » Yesterday, 02:14

ያኔ በነፍስኄር አቶ መለስ ግዜ
ወያኔ ትግራይ አንድ ጠጠር ወደ ኤርትራ አትወረውርም ነበር። የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችን ተማምና ነበር ኤርትራን የወረረችው።

አሁን በዶ/ር ደብረጽዮን ግዜ
ወያኔ ትግራይ አንድ ጠጠር ወደ ኤርትራ አትወረውርም ነበር። በኢትዮጵያ ሰፊ ህዝብ ገንዘብ የገዛቻቸውን ሚሳይሎች ተማምና እንዲሁም የኤርትራ ሰራዊት በቀጣይ ስደት ፈርሷል ብላ ተማምና ነበር ኤርትራን በሚሳይሎች የደበደበችው።

sarcasm wrote:
10 Jun 2025, 19:36
አቢይ አሕመድ አንድ ጠጠር ወደ ትግራይ አይወረወርም ነበር። ኢሳያስን ተማምኖ ነበር ትግራይን የወጋው።

Post Reply