Page 1 of 1

ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 22:55
by Misraq
.
.
.
Fake Ethiopianist especially የደቡብ ኤሊት trade mark ይሃው ነው፥፥ ሰሜነኞች ብሎ የፈረጃቸው እንደፈለገ ቢሰደቡ ቢጨፈጨፉ ውስጡ ደስታ ነው፥፥ ኦሮሞ እና ደቡብ ከተነካ ግን ኢትዮጵያ በሚለው ስም ተደብቆ ዘረኛ ጎጠኛ እያለ የሞራል የበላይነት ሊጫወት ይፈልጋል፥፥ የተበላ እቁብ ነው

Selam/ wrote:
07 Jun 2025, 21:04
አጭቤው

ሆኖም በሁሉም የስርዓት አቀማመጥ በዳዮቹና ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩት ክፉ ፖለቲከኞች፣ ስግብግብ ኤሊቶችና፣ አጭበርባሪ ካድሬዎች መሆናቸው እየታወቀ፣ ደቡብ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ ዲቃላ እያለ ብሄሮችን በጅምላ የሚሳደብ፣ አስመሳይ መርዝ ወይንም ልቡ የደነደነ ደንቆሮና ዕርጉም ብቻ ነው።

Misraq wrote:
07 Jun 2025, 12:06
ፀረ አማራው የደቡብ ኤሊትና የቱለማ ድቅሎች አማራን የሚፈልጉት በጦር ሜዳ በማዝመት ፍላጎታቸውን ማሳካት እና ስልጣናቸውን ማራዘም ነው። ለዚህም ብዙም ስልጠና ሳያስፈልገው reliable ተዋጊ ሃይል ሲመለምሉ የኖሩት ከአማራው ማሕበረሰብ ነው። ይህን በማድረግ ሰፊውን የአማራ ሕዝብ በአካባቢው ሁሉ የተጠላ እንዲሆን አድርገውታል።

አፋሕድ ውስጥ ሰርጎ የገባው ግምቦቴ የዲቃላ ስብስብ እና ደቡቤ አማራውን እንደ foot soldier ለመጠቀም ከሚያቀርቡት ልፍስፍስ ሃሳብ መሃከል "አማራ በመላ ሃገሪቱ ይናራል" የሚለው ሲሆን የዚህ ትርጉም አማራን ከጫፍ እስከጫፍ እናዘምተዋለን ማለት ነው።

ይህን ሲሉ ግን የአማራ ሕዝብ ምን ያገኛል ከዚህ Adventure ተብለው ሲጠየቁ "ፋኖ ወደ ማሳውና እርሻው ይመለሳል" ነው ያሉን።

አዲሱ የአማራ ትውልድ በዚህ ረገድ ግልፅ መስመር አስቀምጧል። ይህም
1) አማራ ዓፅመ ርስቱን በሙሉ ያስምምልሳል። ይህ የቀድሞዋ በራራ (Addis Abeba), ፈጣጋር, ቢዛሞ, ወልቃይት-ፀገዴ, ደራ, መተከልን እና ራያን ይጨራል።

2) ወንድም የሆነው የጉራጌ ሕዝባችን ፡ ጋሞ ፡ የም እንዲሁም ታሪካዊ የደቡብ አቢስንያ አካላትን በአካባቢው ሕዝብ consensus እና ነፃ ፍቃድ ብቻ ሕብረት ፈጥሮ ወይ ይቀላቅላል ወይንም ጥበቃ ከለላ ይሰጣል።

3) ከሌላው የሃገሪቱ ክፍል ጋር ከተቻለ አዲስ contract አብሮ ለመቀጠል ካልሆነም peaceful divorce ያከናውናል። በግድ የሚሆን አንድነት የአማራ ልጅ አይሻም። Be it Federalism or National civic political system, if true representation and fair election is conducted Amhara will not be harmed.


Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:09
by almaze
"ፍናፍንቱ Selam" :lol: :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:13
by Misraq
almaze wrote:
07 Jun 2025, 23:09
"ፍናፍንቱ Selam" opposes everyone :lol: :lol: :lol:
ደሞ አንቺ ሲሉት ደስ ይለዋል:: :lol: :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:21
by almaze
:lol: :lol: :lol: :lol:
Misraq wrote:
07 Jun 2025, 23:13
almaze wrote:
07 Jun 2025, 23:09
"ፍናፍንቱ Selam" opposes everyone :lol: :lol: :lol:
ደሞ አንቺ ሲሉት ደስ ይለዋል:: :lol: :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:26
by Selam/
አጭቤው

እኔ ሰላም በእኔ ስም ገና ብዙ ርዕስ እንድትከፍት አደርግሃለሁ።

ሸምቃቃ ሌባ!

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:28
by Misraq
አጎቴ በልጅነቴ ሲነግረኝ ሸShርሙጣ ሴት ቀይ ሚኒስከርት ቢዝነስ እንዲስብላት ከሩቅም እንድትታይ ታዘወትራለች ይለኝ ነበር፥፥ ፍናፍንቱ Selam በግብዳ ቀይ Font መምጣቱ ትንሽ ግርምት ፈጥሮብኛል :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:33
by almaze
Selam's pronouns are she/them/dude. :lol: :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 07 Jun 2025, 23:38
by Dama
Misraq wrote:
07 Jun 2025, 22:55
.
.
.
Fake Ethiopianist especially የደቡብ ኤሊት trade mark ይሃው ነው፥፥ ሰሜነኞች ብሎ የፈረጃቸው እንደፈለገ ቢሰደቡ ቢጨፈጨፉ ውስጡ ደስታ ነው፥፥ ኦሮሞ እና ደቡብ ከተነካ ግን ኢትዮጵያ በሚለው ስም ተደብቆ ዘረኛ ጎጠኛ እያለ የሞራል የበላይነት ሊጫወት ይፈልጋል፥፥ የተበላ እቁብ ነው

Selam/ wrote:
07 Jun 2025, 21:04
አጭቤው

ሆኖም በሁሉም የስርዓት አቀማመጥ በዳዮቹና ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩት ክፉ ፖለቲከኞች፣ ስግብግብ ኤሊቶችና፣ አጭበርባሪ ካድሬዎች መሆናቸው እየታወቀ፣ ደቡብ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ ዲቃላ እያለ ብሄሮችን በጅምላ የሚሳደብ፣ አስመሳይ መርዝ ወይንም ልቡ የደነደነ ደንቆሮና ዕርጉም ብቻ ነው።

Misraq wrote:
07 Jun 2025, 12:06
ፀረ አማራው የደቡብ ኤሊትና የቱለማ ድቅሎች አማራን የሚፈልጉት በጦር ሜዳ በማዝመት ፍላጎታቸውን ማሳካት እና ስልጣናቸውን ማራዘም ነው። ለዚህም ብዙም ስልጠና ሳያስፈልገው reliable ተዋጊ ሃይል ሲመለምሉ የኖሩት ከአማራው ማሕበረሰብ ነው። ይህን በማድረግ ሰፊውን የአማራ ሕዝብ በአካባቢው ሁሉ የተጠላ እንዲሆን አድርገውታል።

አፋሕድ ውስጥ ሰርጎ የገባው ግምቦቴ የዲቃላ ስብስብ እና ደቡቤ አማራውን እንደ foot soldier ለመጠቀም ከሚያቀርቡት ልፍስፍስ ሃሳብ መሃከል "አማራ በመላ ሃገሪቱ ይናራል" የሚለው ሲሆን የዚህ ትርጉም አማራን ከጫፍ እስከጫፍ እናዘምተዋለን ማለት ነው።

ይህን ሲሉ ግን የአማራ ሕዝብ ምን ያገኛል ከዚህ Adventure ተብለው ሲጠየቁ "ፋኖ ወደ ማሳውና እርሻው ይመለሳል" ነው ያሉን።

አዲሱ የአማራ ትውልድ በዚህ ረገድ ግልፅ መስመር አስቀምጧል። ይህም
1) አማራ ዓፅመ ርስቱን በሙሉ ያስምምልሳል። ይህ የቀድሞዋ በራራ (Addis Abeba), ፈጣጋር, ቢዛሞ, ወልቃይት-ፀገዴ, ደራ, መተከልን እና ራያን ይጨራል።

2) ወንድም የሆነው የጉራጌ ሕዝባችን ፡ ጋሞ ፡ የም እንዲሁም ታሪካዊ የደቡብ አቢስንያ አካላትን በአካባቢው ሕዝብ consensus እና ነፃ ፍቃድ ብቻ ሕብረት ፈጥሮ ወይ ይቀላቅላል ወይንም ጥበቃ ከለላ ይሰጣል።

3) ከሌላው የሃገሪቱ ክፍል ጋር ከተቻለ አዲስ contract አብሮ ለመቀጠል ካልሆነም peaceful divorce ያከናውናል። በግድ የሚሆን አንድነት የአማራ ልጅ አይሻም። Be it Federalism or National civic political system, if true representation and fair election is conducted Amhara will not be harmed.

Most agree Mitriaq uses unsettling, racist and divisive phrase of Southern Elites.

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 08 Jun 2025, 00:10
by Selam/
አጭቤው

አጎትህ እግዜር ይፍረድበት፣ በህፃንነትህ በሽርሙጥና ትምህርትና ሙያ ስላሰለጠነህ። ከእንግዲህ በኋላ ይኼ የአጭበርባሪነት ባህርይህ ከየት መጣ ብዬ አልጠይቅም!

Misraq wrote:
07 Jun 2025, 23:28
አጎቴ በልጅነቴ ሲነግረኝ ሸShርሙጣ ሴት ቀይ ሚኒስከርት ቢዝነስ እንዲስብላት ከሩቅም እንድትታይ ታዘወትራለች ይለኝ ነበር፥፥ ፍናፍንቱ Selam በግብዳ ቀይ Font መምጣቱ ትንሽ ግርምት ፈጥሮብኛል :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 08 Jun 2025, 01:43
by Union
አጭበርባሪ ሌባ ነች :lol:
Selam/ wrote:
08 Jun 2025, 00:10
አጭቤው

አጎትህ እግዜር ይፍረድበት፣ በህፃንነትህ በሽርሙጥና ትምህርትና ሙያ ስላሰለጠነህ። ከእንግዲህ በኋላ ይኼ የአጭበርባሪነት ባህርይህ ከየት መጣ ብዬ አልጠይቅም!

Misraq wrote:
07 Jun 2025, 23:28
አጎቴ በልጅነቴ ሲነግረኝ ሸShርሙጣ ሴት ቀይ ሚኒስከርት ቢዝነስ እንዲስብላት ከሩቅም እንድትታይ ታዘወትራለች ይለኝ ነበር፥፥ ፍናፍንቱ Selam በግብዳ ቀይ Font መምጣቱ ትንሽ ግርምት ፈጥሮብኛል :lol: :lol:

Re: ፍናፍንቱ Selam የአገው ሕዝብ ነጋ ጠባ ሲሰደብ ዝም ብለህ የደቡብ ኤሊቶች ስል ምን አንጨረጨረህ

Posted: 08 Jun 2025, 12:25
by Selam/
አጭቤው

ስለ ሽርሙጥና ሙያ በልጅነቱ እንደ ጡጦ እየጠባ ያደገ ሰው፣ ለቤተሰቡም ይሁን ለህብረተሰቡ የማይጠቅም ጉድፍ ነው።

እንደ ሸለምጥማጥ የምትሹለከለከው፣ የአጎትህን ‘የደርሶ መልስ’ ደንበኞች የውስጥ ልብስ እየቆጥርክ ስላደግህ ነው። ምስራቅ ብሎ ስም ያወጣልህም አንደኛውን ደንበኛውን ስለምታስታውሰው ነው።

ብጥርቅ!