.
.
.
እስክንድር የተባለ የቱለማና የግንቦት ሰባት ፈረስ በለስ ቀንቶት ሸዋን በሁለት ከፍሎ እያጠዛጠዘው ነው፥፥ ይህ ግለሰብ የመሪነት ብቃት ቢኖረው ፋኖ በሸዋ ውስጥ እንዲገዳደል አያደርግም ነበር፥፥ በለስ አልቀና ብሎት ጎጃም ውስጥ አንጃ ለመፍጠር ያሰበው ሳይሳካለት ቀርቶ በወሎም እጁን ተቆርጦ ኖሮአል፥፥ በቅርቡም እንዳየነው ጎንደሮችን ማገዳደል ጀምሮ አሁን ነቄ ብለው ቃታ አንሳሳብም ብለዋል፥፥ በሸዋ ግን ፋኖን እያጨራረሰ ነው፥፥ የተረገመ እባብ