Page 1 of 1

ኤርትራ አየሯን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ መዝጋቷ እራሷን እንጂ ኢትዮጵያን አይጎዳም! 14 በረራዎች መስመር ይለውጣሉ አለቀ !

Posted: 07 Jun 2025, 17:40
by Horus
ይልቅስ ኢትዮጵያ ኤርታውያንን ማባረር ቀጥላለች ።

አስመራ በገንዘብ እጥረት ቀውስ ገብቷል ።

ሲቀጥል ኤርትራ መክፈል ያለባት 10 ሚሊዮን ዶላር አለም ፍርድ ቤት መወሰድ አለባት


Re: ኤርትራ አየሯን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ መዝጋቷ እራሷን እንጂ ኢትዮጵያን አይጎዳም! 14 በረራዎች መስመር ይለውጣሉ አለቀ !

Posted: 07 Jun 2025, 17:50
by Horus
አዲስ አበባ ተቀምጠው ኢትዮጵያን የሚሳደቡ ኤርትትራዊያን እየተለቀሙ በመባረር ላይ ናቸው :lol: :lol: :lol: :lol:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 100 ሚሊዮን መንገደኛ አስተናጋጅ አየር ማረፊያ ለመገምባቷ ይህው ያሜሪካው አምባሳደር ሲመሰክር!


Re: ኤርትራ አየሯን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ መዝጋቷ እራሷን እንጂ ኢትዮጵያን አይጎዳም! 14 በረራዎች መስመር ይለውጣሉ አለቀ !

Posted: 07 Jun 2025, 18:04
by Affable
አሁን ሁኔታዎች ተቀይረዋል። የትራይባል ፓለቲከኟችና የ ኢትዪጺያ የመጨረሻው ግብግብ መሰለኝ እየተከሰተ ያለው። የ ኢትዪጺያ መንግስትም በ ኢሳያስ የሚነዳው የትራይባል መንጋም ይህን ጠንቅቆ ያውቃል። እነ ጀዋር መሀመድ፣ ደብረፅዪን እና የአማራ ትራይባሊስቶች ግንባር ሲፈጥሩ የመጨረሻ የኑዛዜ ግዜ ላይ ያሉ መሆኑን መረዳት የፓለቲካ ሳይንቲስት መሆንን አይጠይቅም። የጎረቤታችን የጃጀው መሪ “መጨረሻውን ያሳምርለት” ብለው የሚወዱት የሚፀልዪበት ግዜ ደርሰናል። ኢትዪጺያ ታሸንፋለች። ለሰከንድ ጥርጣሬ የለኝም።

Re: ኤርትራ አየሯን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ መዝጋቷ እራሷን እንጂ ኢትዮጵያን አይጎዳም! 14 በረራዎች መስመር ይለውጣሉ አለቀ !

Posted: 07 Jun 2025, 18:18
by Horus
Affable wrote:
07 Jun 2025, 18:04
አሁን ሁኔታዎች ተቀይረዋል። የትራይባል ፓለቲከኟችና የ ኢትዪጺያ የመጨረሻው ግብግብ መሰለኝ እየተከሰተ ያለው። የ ኢትዪጺያ መንግስትም በ ኢሳያስ የሚነዳው የትራይባል መንጋም ይህን ጠንቅቆ ያውቃል። እነ ጀዋር መሀመድ፣ ደብረፅዪን እና የአማራ ትራይባሊስቶች ግንባር ሲፈጥሩ የመጨረሻ የኑዛዜ ግዜ ላይ ያሉ መሆኑን መረዳት የፓለቲካ ሳይንቲስት መሆንን አይጠይቅም። የጎረቤታችን የጃጀው መሪ “መጨረሻውን ያሳምርለት” ብለው የሚወዱት የሚፀልዪበት ግዜ ደርሰናል። ኢትዪጺያ ታሸንፋለች። ለሰከንድ ጥርጣሬ የለኝም።
ይቺ አገር እንደ ድሮ ግብጽና ሱዳን ይህና ያ ጎሬላ እያደራጁ የሚረብሿት ነገር ከመሆን አልፋ መሄዷን በፍጹም ሊገባቸው አልቻለም ። ኢትዮጵያኮ የባዮሜትሪክ መታወቂያ ለያንዳንዱ ሰው በመስጠት ከፍተኛ የመረጃና የሴኩሪቲ ፣ ባርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ ጥበቃ የሚደረግላት እንደ ሆነች በፍጹም የገባቸው አይመስለኝ። :lol: :lol: :lol: