ለናሙና ያህለ፥ ባለፉት መቶ ዐመታት አባ ገዳዎች ብያንስ አስሬ ኣልተሰባሰቡም?
Posted: 07 Jun 2025, 01:29
ካልተሳሳትኩኝ በገዳ ስርዓት አባ ገዳዎች በስምንት ዐመታት ኣንድ ግዜ ይሰበሰባሉ።
እንደ ገባኝ ከሆነ የመሰብሰባቸዉ ዋና አላማ የነበረን መተዳደርያ ሕግ ወይ ለማሻሻል፣ ወይ ኣያስፈልግም ብሎ ለመጣል፣ እና ኣዲስ ሕግ ካስፈለገ ገምግሞ ለማጽደቅ ነዉ።
ይህ ስህተት ነዉ?
ስህተት ካልሆነ የቦረና ምሁራን ነን የሚሉት ብያንስ ባለፉት መቶ ዐመታት ዉስጥ የተጣሉትን፣ የተሻሻሉትን፣ እና አዲስ የወጡትን ሕግጋት ማጥናት ኣይችሉም?
ሕግጋቱ በጽሑፍ ያልተቀመጡ ከሆነ እንደ አፈ ታሪክ የሚታወቁ ኣይዴለም?
ይህን የምያስጠይቀኝ በየግዜዉ የምሰማዉ ትልቅ ወቀሳ ነዉ። ወቀሳዉ አባ ገዳ ብልት ቆራጭ ነዉ ይላል።
ይህ ትልቅ ወቀሳ ለናሙና ያህል በአፈ ታሪክም ይሁን ባለፉት መቶ ዐመታት ዉስጥ የሚታወቁ የገዳ ሕግጋት ዉስጥ መሠረት እንደሌለዉ ማስገንዘብ ኣይቻልም?
ይህን ማስገንዘብ የሚችሉ የቦረና ምሁራን ዬሉም? የቦረና ዩኒቨርዚቲ ይህን ኣጥንቶ ማስገንዘብ ኣይችልም?
እኔ የኢትዮጵያ እዴሰ ወይም ህዳሴ የምለዉ ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ቅርሶች ሁሉ ጥናት ነዉ። ስለ አክሱም ብቻ ኣይዴለም።
እንደ ገባኝ ከሆነ የመሰብሰባቸዉ ዋና አላማ የነበረን መተዳደርያ ሕግ ወይ ለማሻሻል፣ ወይ ኣያስፈልግም ብሎ ለመጣል፣ እና ኣዲስ ሕግ ካስፈለገ ገምግሞ ለማጽደቅ ነዉ።
ይህ ስህተት ነዉ?
ስህተት ካልሆነ የቦረና ምሁራን ነን የሚሉት ብያንስ ባለፉት መቶ ዐመታት ዉስጥ የተጣሉትን፣ የተሻሻሉትን፣ እና አዲስ የወጡትን ሕግጋት ማጥናት ኣይችሉም?
ሕግጋቱ በጽሑፍ ያልተቀመጡ ከሆነ እንደ አፈ ታሪክ የሚታወቁ ኣይዴለም?
ይህን የምያስጠይቀኝ በየግዜዉ የምሰማዉ ትልቅ ወቀሳ ነዉ። ወቀሳዉ አባ ገዳ ብልት ቆራጭ ነዉ ይላል።
ይህ ትልቅ ወቀሳ ለናሙና ያህል በአፈ ታሪክም ይሁን ባለፉት መቶ ዐመታት ዉስጥ የሚታወቁ የገዳ ሕግጋት ዉስጥ መሠረት እንደሌለዉ ማስገንዘብ ኣይቻልም?
ይህን ማስገንዘብ የሚችሉ የቦረና ምሁራን ዬሉም? የቦረና ዩኒቨርዚቲ ይህን ኣጥንቶ ማስገንዘብ ኣይችልም?
እኔ የኢትዮጵያ እዴሰ ወይም ህዳሴ የምለዉ ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ቅርሶች ሁሉ ጥናት ነዉ። ስለ አክሱም ብቻ ኣይዴለም።