ካልተሳሳትኩኝ በገዳ ስርዓት አባ ገዳዎች በስምንት ዐመታት ኣንድ ግዜ ይሰበሰባሉ።
እንደ ገባኝ ከሆነ የመሰብሰባቸዉ ዋና አላማ የነበረን መተዳደርያ ሕግ ወይ ለማሻሻል፣ ወይ ኣያስፈልግም ብሎ ለመጣል፣ እና ኣዲስ ሕግ ካስፈለገ ገምግሞ ለማጽደቅ ነዉ።
ይህ ስህተት ነዉ?
ስህተት ካልሆነ የቦረና ምሁራን ነን የሚሉት ብያንስ ባለፉት መቶ ዐመታት ዉስጥ የተጣሉትን፣ የተሻሻሉትን፣ እና አዲስ የወጡትን ሕግጋት ማጥናት ኣይችሉም?
ሕግጋቱ በጽሑፍ ያልተቀመጡ ከሆነ እንደ አፈ ታሪክ የሚታወቁ ኣይዴለም?
ይህን የምያስጠይቀኝ በየግዜዉ የምሰማዉ ትልቅ ወቀሳ ነዉ። ወቀሳዉ አባ ገዳ ብልት ቆራጭ ነዉ ይላል።
ይህ ትልቅ ወቀሳ ለናሙና ያህል በአፈ ታሪክም ይሁን ባለፉት መቶ ዐመታት ዉስጥ የሚታወቁ የገዳ ሕግጋት ዉስጥ መሠረት እንደሌለዉ ማስገንዘብ ኣይቻልም?
ይህን ማስገንዘብ የሚችሉ የቦረና ምሁራን ዬሉም? የቦረና ዩኒቨርዚቲ ይህን ኣጥንቶ ማስገንዘብ ኣይችልም?
እኔ የኢትዮጵያ እዴሰ ወይም ህዳሴ የምለዉ ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ቅርሶች ሁሉ ጥናት ነዉ። ስለ አክሱም ብቻ ኣይዴለም።
Re: ለናሙና ያህለ፥ ባለፉት መቶ ዐመታት አባ ገዳዎች ብያንስ አስሬ ኣልተሰባሰቡም?
የገዳ ስርዓትን በኣንድ ተግባሩ ብቻ መመዘን ይቻላል።
በየ ስምንት ዓመታት የነበረ ሕግን የሚሽር ወይም የምያሻሽል እና አዲስ ሕግን የምያጸድቅ ነዉ።
ይህ ብቻ ስልጣኔን የምያንጸባርቅ ኣይዴለም?
በእጅ ላይ ያለ ወርቅ ነሃስ ነዉ ኣሉ?
ስርዓቱን ያደነቁትን ሁለት ምሁራንን መጥቀስ በቂ ነዉ።
ኣንዱ ዶክተር ጌታቸዉ ዴሌቦ ነዉ።
ኣንድ ግዜ በአጋጣሚ ያነበብኩኝ የገዳ ስርዓት ስልጣኔ ከአክሱም ስልጣኔ በላይ ነዉ ብሎ ነበር ኣሉ። ያለዉን ቃል በቃል ባላስታዉስም አስተያየቱን ኣስታዉሳለሁ።
ሁለተኛዉ ፕሮፌሰር ዶናልድ ኤን ለቪን ነበር። እሱም የሚከተለዉን ዐይነት አስተሳሰብ ጽፏል።
The Gada system represents the most complex social organization ever devised by the human imagination (paraphrased.)
እነዚህ አስተያየቶች ብቻ ይህ የኢትዮጵያ የሆነ ታሪካዊ ቅርስ በጥልቁ ተጠንቶ ኣስፈላጊ ማሻሻያዎችን እያወጣ፣ የሃገር ሕግን ሳይጻጸር፣ ለፈለገዉ ማህበረሰብ ስራ ላይ ይዋል ማለት ከባድ ነዉ?
በየ ስምንት ዓመታት የነበረ ሕግን የሚሽር ወይም የምያሻሽል እና አዲስ ሕግን የምያጸድቅ ነዉ።
ይህ ብቻ ስልጣኔን የምያንጸባርቅ ኣይዴለም?
በእጅ ላይ ያለ ወርቅ ነሃስ ነዉ ኣሉ?
ስርዓቱን ያደነቁትን ሁለት ምሁራንን መጥቀስ በቂ ነዉ።
ኣንዱ ዶክተር ጌታቸዉ ዴሌቦ ነዉ።
ኣንድ ግዜ በአጋጣሚ ያነበብኩኝ የገዳ ስርዓት ስልጣኔ ከአክሱም ስልጣኔ በላይ ነዉ ብሎ ነበር ኣሉ። ያለዉን ቃል በቃል ባላስታዉስም አስተያየቱን ኣስታዉሳለሁ።
ሁለተኛዉ ፕሮፌሰር ዶናልድ ኤን ለቪን ነበር። እሱም የሚከተለዉን ዐይነት አስተሳሰብ ጽፏል።
The Gada system represents the most complex social organization ever devised by the human imagination (paraphrased.)
እነዚህ አስተያየቶች ብቻ ይህ የኢትዮጵያ የሆነ ታሪካዊ ቅርስ በጥልቁ ተጠንቶ ኣስፈላጊ ማሻሻያዎችን እያወጣ፣ የሃገር ሕግን ሳይጻጸር፣ ለፈለገዉ ማህበረሰብ ስራ ላይ ይዋል ማለት ከባድ ነዉ?
Re: ለናሙና ያህለ፥ ባለፉት መቶ ዐመታት አባ ገዳዎች ብያንስ አስሬ ኣልተሰባሰቡም?
Naga Tuna
ገዳ ሰው የሚታረድበት ቁላ የሚቆረጥበት ባዕድና ጣኦት አምልኮ ዛፍ በቂቤ ተቅምብቶ ደም ተረጭቶ ሰይጣን የሚጠራበት የክፉ መንፈስ ባህል ነው። ቀባብታችሁ ዲሞክራሲ ነው ብላችሁ ልትሸጡት ብትሞክሩም በገዳ ስርዓት የተፈጠረውን ወንጀል ምድሪቱ ራስዋ መስክራለች ትመሰክራለችም።
ገዳ ሰው የሚታረድበት ቁላ የሚቆረጥበት ባዕድና ጣኦት አምልኮ ዛፍ በቂቤ ተቅምብቶ ደም ተረጭቶ ሰይጣን የሚጠራበት የክፉ መንፈስ ባህል ነው። ቀባብታችሁ ዲሞክራሲ ነው ብላችሁ ልትሸጡት ብትሞክሩም በገዳ ስርዓት የተፈጠረውን ወንጀል ምድሪቱ ራስዋ መስክራለች ትመሰክራለችም።