Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11140
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የአሜሪካ ኣምባሳደሩ ስለ የባሕር በርና ኢትዮጵያ ምንድን ነው ያሉት?

Post by sarcasm » 06 Jun 2025, 17:02

ኣምባሳደሩ ቃል በቃል የተናገረው የሚከተለው ነው።
“Expanding maritime access through commercial means, through peaceful diplomatic contexts is something very important , something that the United States government and my embassy intends to support going forward “

1) Maritime access : access ማለት ባለቤት owner ማለት አይደለም። ለምሳሌ አሁን ኢትዮጵያ በጁቡቲ በኩል የወደብ access አላት። ይህ ማለት ኢትዮጵያ የራስዋ የባህር በር አላት ማለት ግን አይደለም።

2) Through commercial means:
ገንዘብ ከፍላ የምትጠቀመበት መንገድ

3) Through peaceful diplomatic contexts
ወዲ በሻ-ሻ እንደሚበጠረቀው ሳይሆን፣ በሰለማዊ መንገገድ
መሆን እንራለበት ነው አምባዳደሩ የተናገረው።

ከንግግሩ የምንረዳው ከላይ የተጠቀሰው ነው። በውስጥ ምን አቋም ይኖረዋል ሌላ ነገር ነው። ‌


tarik
Senior Member+
Posts: 35752
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: የአሜሪካ ኣምባሳደሩ ስለ የባሕር በርና ኢትዮጵያ ምንድን ነው ያሉት?

Post by tarik » 06 Jun 2025, 17:25

sarcasm wrote:
06 Jun 2025, 17:02
ኣምባሳደሩ ቃል በቃል የተናገረው የሚከተለው ነው።
“Expanding maritime access through commercial means, through peaceful diplomatic contexts is something very important , something that the United States government and my embassy intends to support going forward “

1) Maritime access : access ማለት ባለቤት owner ማለት አይደለም። ለምሳሌ አሁን ኢትዮጵያ በጁቡቲ በኩል የወደብ access አላት። ይህ ማለት ኢትዮጵያ የራስዋ የባህር በር አላት ማለት ግን አይደለም።

2) Through commercial means:
ገንዘብ ከፍላ የምትጠቀመበት መንገድ

3) Through peaceful diplomatic contexts
ወዲ በሻ-ሻ እንደሚበጠረቀው ሳይሆን፣ በሰለማዊ መንገገድ
መሆን እንራለበት ነው አምባዳደሩ የተናገረው።

ከንግግሩ የምንረዳው ከላይ የተጠቀሰው ነው። በውስጥ ምን አቋም ይኖረዋል ሌላ ነገር ነው። ‌

Unfortunately you have to translate this to galla-afan-romo or guragenya or welayta language, because galla dummy Horus Aka Galla-Abiy's horse doesn't understand Amharic or English language :lol: :mrgreen:

Fiyameta
Senior Member
Posts: 17929
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: የአሜሪካ ኣምባሳደሩ ስለ የባሕር በርና ኢትዮጵያ ምንድን ነው ያሉት?

Post by Fiyameta » 06 Jun 2025, 22:13

The Amhara and Tigray regions broke UAE's siege through peaceful and diplomatic means to successfully secure free and unfettered access to both Eritrean ports.

The UAE is now using Abiy Ahmed to punish the Amhara and Tigray people for their desire to live in peace with Eritrea.

Post Reply