Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 15404
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

የሀርቫርድ ፕሮፌሰር “መለስ ዜናዊ አልዘረፈም”

Post by Selam/ » 01 Jun 2025, 12:15

The professor doesn’t really know much about the snake, Meles Zenawi!



Axumezana
Senior Member
Posts: 17344
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የሀርቫርድ ፕሮፌሰር “መለስ ዜናዊ አልዘረፈም”

Post by Axumezana » 01 Jun 2025, 12:51

እምሆይ ትንሽ ጭንቅላት እውነት ማየት አይችልም!

Digital Weyane
Member+
Posts: 9672
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የሀርቫርድ ፕሮፌሰር “መለስ ዜናዊ አልዘረፈም”

Post by Digital Weyane » 01 Jun 2025, 13:37

ታላቁ ባለ ራዕዩ መሪያችን ጦቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ ህዝብ ስም ተበድሮ የዘረፈውን ቢሊዮን ዶላርስ ለእነ ሱዛን ራይስ ጉቦ በመስጠት ተግባር ላይ ስላዋለው ዛሬ ሱዛን ራይስ ቢልዮኔር ሆናለች፣ የመለስ ዜናዊ እናት ግን በከሃዲው ልጃቸው ተከድተው ለልመና ጎዳና ወጥተዋል። በበታችነት ስሜት ህመም ተሰቃይቶ የሞተው መለስ ዜናዊ እናቱን በዲናር የሚሸጥ ከሃዲ ነበር። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Selam/
Senior Member
Posts: 15404
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሀርቫርድ ፕሮፌሰር “መለስ ዜናዊ አልዘረፈም”

Post by Selam/ » 01 Jun 2025, 14:14

ቀሲስ ዓይጠ መጎጡ

የሟቹ ነፍስ አባትህ የመለስ ሰይጣኑ ስም ሲጠራ ሳታንገራግር ዘው ብለህ ገባህ። አሁን እንደዚህ የፒፒና የሻዕቢያ ቀላዋጭ እንድትሆን ያደረገህ እኮ ይኸ ከይሲ ሰው ነው።

Axumezana
Senior Member
Posts: 17344
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የሀርቫርድ ፕሮፌሰር “መለስ ዜናዊ አልዘረፈም”

Post by Axumezana » 01 Jun 2025, 14:33

እምሆይ መለስ እንዳንቺ እይነት 50% የተዛባ ጭንቅላት ባለው ሰው አይተችም! አርፈሽ ተቀመጭ!

Revelations
Senior Member+
Posts: 34469
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: የሀርቫርድ ፕሮፌሰር “መለስ ዜናዊ አልዘረፈም”

Post by Revelations » 01 Jun 2025, 14:49

Abraham Verghese was born and raised in Ethiopia. He also started medical education at the Hailes Silassie University. He left during Derg or forced to leave. He was mad about that situation. Mind you, he or his family was not jailed or killed but he holds grudge about that on Ethiopia. really? May be he knew for his college days.

BTW he's at Stanford not Harvard. He was just invited to be Commencement speaker.

Post Reply