Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fiyameta
Senior Member
Posts: 17956
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

BBC: ((የስደት ኮሪደር)) ሰባት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ባሕሩ ጣሏቸው

Post by Fiyameta » 31 May 2025, 21:53

'...ሰባት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ባሕሩ ጣሏቸው'፡ ትኩረት ያላገኘው የስደት መንገድ



"መንገድ ጀምረን 30 ደቂቃ ሳይሞላ ጀልባው ይዋዥቅ ጀመረ። የየመን ሕገ ወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች በአረብኛ ማውራት ጀመሩ። ስደተኞችን ከጀልባው ለመወርወር ነበር የሚመካከሩት። ከዚያም ሰባት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አስገድደው ወደ ባሕሩ ጣሏቸው"

ዓለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም (አይኦኤም) እንደሚለው፣ አብዛኞቹ ስደተኞች ጥያቄያቸው የኢኮኖሚ ቢሆንም በተለይ ከአማራ ክልል እና ከኦሮሚያ ክልሎች የሚሰደዱት ወጣቶች ግጭት እና እስራትን በመሸሽ ነው ከኢትዮጵያ የሚወጡት። "

100 ሺህ ስደተኞች 300 ዶላር ቢከፍሉ 30 ሚሊዮን ዶላር የሚገኝበት ሥራ ነው ማለት ነው" ይላሉ። በሳዑዲ የቤት ሠራተኛ ሆነው የተቀጠሩ እና በግንባታ ሥራ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ወደ 750 ሺህ እንደሚጠጉ ይገመታል።



Read it here....
https://www.bbc.com/amharic/articles/c3dkj88v30ko