Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Odie
Member
Posts: 4425
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አልማዜ(ው) ለምን ‘ጽምዶ’ ተምታታበት? | እንደኔ እንደኔ ጽምዶ ተፈጥሯዊ ነው

Post by Odie » 31 May 2025, 08:59

ምኽንያቱ ካብ መቐለን ኣስመራን ዝመጸ ናይ መወዳእታ ስሕተት ዘለዎ ፋሽን ትረንድ ስለዝኾነ :lol:

eden
Member+
Posts: 9805
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 31 May 2025, 09:03

ጽምዶ ድሮም መሆን የነበረበት አሁን የሆነ ነው

ድሮም የነበረ፣ ያልቀጠለ፣ መቀጠል የነበረበት ፣ አሁን የ ቀጠለ ነው

አስመራ ሳያልፍለት መቀሌ አያልፍለትም
መቀሌ ሳያልፍለት አስመራ አያልፍለትም

Odie
Member
Posts: 4425
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አልማዜ(ው) ለምን ‘ጽምዶ’ ተምታታበት? | እንደኔ እንደኔ ጽምዶ ተፈጥሯዊ ነው

Post by Odie » 31 May 2025, 09:14

eden wrote:
31 May 2025, 08:18
ቧ!

አንዱ ካላለፈለት ሌላው የማያልፍለት ከሆነና ይህ ደግሞ ጽምዶ ከወለደ

ሁለቱ ባያልፍላቸው ምን ሊፈጠር ነው?

It looks eden is a member of ፅምዶ :lol:

Affable
Member
Posts: 460
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: አልማዜ(ው) ለምን ‘ጽምዶ’ ተምታታበት? | እንደኔ እንደኔ ጽምዶ ተፈጥሯዊ ነው

Post by Affable » 31 May 2025, 10:43

ትግርኛ ስለማላውቅ ስለ “ ድምዶ” ለመናገር እውቀቱ የለኝም ። Edenን በበቂ አልማዜን somehow አውቃለሁ የሚል እምነት ስላለኝ however I volunteer to answer Eden’s question. አልማዜ — በነገራችን ላይ እኔ ሴት ነች ባይ ነኝ— ፓለቲካዋን በመጠኑ እገምታለሁ ግን አንድ ነገር በርግጠኝነት መናገር እችላለሁ — she is less tribal in her politics than Eden is. Furthermore, Almaze is someone you can share drinking beer with while having totally dramatically opposite political beliefs. Not, Eden. She is still fantasizing the greater ትግርኛ ተናጋሪ ሪፐብሊክ። ከትግራይ ሰፈር አድዋ እና አክሱም የተፈጠሩ። ከ ኤርትራው መንደር ማንን እንደሚያካትት አላውቅም።

Post Reply