Re: አልማዜ(ው) ለምን ‘ጽምዶ’ ተምታታበት? | እንደኔ እንደኔ ጽምዶ ተፈጥሯዊ ነው
ምኽንያቱ ካብ መቐለን ኣስመራን ዝመጸ ናይ መወዳእታ ስሕተት ዘለዎ ፋሽን ትረንድ ስለዝኾነ

Re: አልማዜ(ው) ለምን ‘ጽምዶ’ ተምታታበት? | እንደኔ እንደኔ ጽምዶ ተፈጥሯዊ ነው
ትግርኛ ስለማላውቅ ስለ “ ድምዶ” ለመናገር እውቀቱ የለኝም ። Edenን በበቂ አልማዜን somehow አውቃለሁ የሚል እምነት ስላለኝ however I volunteer to answer Eden’s question. አልማዜ — በነገራችን ላይ እኔ ሴት ነች ባይ ነኝ— ፓለቲካዋን በመጠኑ እገምታለሁ ግን አንድ ነገር በርግጠኝነት መናገር እችላለሁ — she is less tribal in her politics than Eden is. Furthermore, Almaze is someone you can share drinking beer with while having totally dramatically opposite political beliefs. Not, Eden. She is still fantasizing the greater ትግርኛ ተናጋሪ ሪፐብሊክ። ከትግራይ ሰፈር አድዋ እና አክሱም የተፈጠሩ። ከ ኤርትራው መንደር ማንን እንደሚያካትት አላውቅም።