Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 29 May 2025, 07:57

- ጭልፊቱ aka ዲዲቲ
- ቀሲስ ዓይጠ መጎጡ
- ዳንኤል ክብረት
- ዮናታን
- ዒዩ ጩፋ


Odie
Member
Posts: 4438
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Odie » 29 May 2025, 08:04

ከኤምሬትስ በገባ ፕሮቲን ብዛት ጉንጮቹ አጎጥጉጠው የጡት መያዣ ሊያስፈልጋቸው ነው :mrgreen:

ለግስ ቱሉ ምነው ቢሉት በሽግግር ጊዜ ሊሆን የሚችል ነው ይላል!
አብዮት ቢጠየቅ የወደፊቱ ብልፅግና እያየን ነው ይሄ ምንም አይደለም ይላል

ዮናታን ቢጠየቅ ይህ ከቤተስብ ርግማን የሚመጣ ነው
ልበለፅግ ነው የተፈጠርነው ይላል::

በመሃል ልጁ......

Axumezana
Senior Member
Posts: 17452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Axumezana » 29 May 2025, 08:42

እማሆይ ሰላም You need deliverance from a spirit of anger & insulting !

Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 29 May 2025, 10:43

ቀሲስ ዓይጠ መጎጡ
በስመ አልባንያ ማጭድና መዶሻ ነፃ አውጣኛ።
ጎጠኛ!


Odie
Member
Posts: 4438
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Odie » 29 May 2025, 12:15

Axumezana wrote:
29 May 2025, 12:02
ኮሚንስት ነሽ እንዴ?
አልገባህም ማለት ነው!

የአልባንያ ማጭድና መዶሻ ኮሚንዝም አምልኪ አንተና ወያኔ ናችሁ:: በስመአብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ተብሎ አንደ ማማተብ የምታማትቡት በመዶሻውና ማጭዱ ነው!!
በደርግ ጊዜ ማርክስ ኤንግልስ ሌኒን የስሻሊዝም ስላሴ መዶሻና ማጭዱ እንደመስቀል ተመስለው ይተረቡ ነበር!



Axumezana
Senior Member
Posts: 17452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Axumezana » 29 May 2025, 13:56

እምሆይ ሰላም: Axumezana belongs to Jesus Christ & I invite you to join me! አልባንያ ያልታጠነ ቤተክርስትያን ነው ሲባልም ተሰምተዋል!


Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 29 May 2025, 14:50

ቀሲስ አይጠ መጎጡ
የጉሎ ዘይቱና የጫማ ጥፊው ወገን ነህ ወይንስ በጥቁር ጉዳንነት እንደገና የተወለድከው?

ከግራ ወደቀኝ በየጊዜው በሚዋዥቀው ጎጠኛ አፍህ የጌታን ስም ስትጠራው አለማፈርህ በጣም ይገርመኛል። ደፋር!


Axumezana wrote:
29 May 2025, 13:56
እምሆይ ሰላም: Axumezana belongs to Jesus Christ & I invite you to join me! አልባንያ ያልታጠነ ቤተክርስትያን ነው ሲባልም ተሰምተዋል!

Misraq
Senior Member
Posts: 15563
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Misraq » 29 May 2025, 16:02

Selam/ wrote:
29 May 2025, 14:37
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
You made my day!
Misraq wrote:
29 May 2025, 13:52
:lol: :lol: :lol:

Semere Bariaw gave a good analysis and criticizm for this guy. Given the power and opportunity, i will appoint Semere as a cultural minister. He tries to correct society and is often a lone wolf. He also reacted for this dangerous and irresponsible speech



Axumezana
Senior Member
Posts: 17452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Axumezana » 29 May 2025, 17:31

እምሆይ: ትዋዥቃለህ ለሚለው ክስሽ ማስረጃ አቅርቢ! Axumezana is not part of the black ant or/ and the selling of oil. Axumezana is an Ethiopian servant of Jesus Christ!

Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 29 May 2025, 18:35

ቀሲስ አይጠ መጎጡ
ለሁለትና ለሶስት ሃይሎች የሚያጎበድድ ሰው አጭበርባሪ ነው።

የወያኔ ወያላ፣ የብልፄ ፓርታይም ካድሬ፣ የሻዕቢያ ቀላዋጭ ሆነህ፣ በተረፈችው ሰዓት ጌታን ልትሸነግለው መሞከርህ ከሁሉም ያጣ ቅብዝብዝ ዜጋ ያደርግሃል።

Axumezana wrote:
29 May 2025, 17:31
እምሆይ: ትዋዥቃለህ ለሚለው ክስሽ ማስረጃ አቅርቢ! Axumezana is not part of the black ant or/ and the selling of oil. Axumezana is an Ethiopian servant of Jesus Christ!

Axumezana
Senior Member
Posts: 17452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Axumezana » 29 May 2025, 19:11

እሞሆይ ማስረጃ እቅርቢ ተባልሽ እኮ! አለዝያ ተራ ስም ማጥፋት ይሆንብሻል!

Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 29 May 2025, 19:20

ቀሲስ አይጠ መጎጡ
እኔ ለአጭበርባሪ ማስረጃ ላሰባስብ?
መስታይት የለህም?

Axumezana
Senior Member
Posts: 17452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Axumezana » 29 May 2025, 19:53

ተራ አለባልተኛ፡ግልፍታምና ተሳዳቢ መሆንሽ እምሆይ ተብለሽም ያለቀቀሽ ችግርሽ ነው።

Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 29 May 2025, 20:57

ቀሲስ አይጠ መጎጡ
የጄኖሳይደር ካድሬን መስደብ ብቻ መሰለህ እንዴ፣ ገልብጦ በበርበሬ ማጠን ነው የሚገባው። ለማይሰድቡህና ለማይናደዱብህ የነፈዙ ስስታሞች አዝንላቸዋለሁ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 17452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Axumezana » 30 May 2025, 01:02

I advise you to quit this forum , you do not look like with healthy mind!

Selam/
Senior Member
Posts: 15523
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የፈጣሪን ስም ለመሳደቢያ ብቻ የሚጠቀሙበት ጥቁር ጉንዳን የPP pagan ካድሬዎች

Post by Selam/ » 30 May 2025, 04:59

ቀሲስ አይጠ መጎጡ
እኔ እንዳንተ እንደወሽካታው ይኸንን ፎረም “በቃ ትቼ እስከ መጨረሻው ልሰደድ ነው” ብይ አልቀባዥርም።

ደግሞስ በምን አይነት ዕምነት ነው የተያዝከው፣ ሰዎችን “ኑ” ሳይሆን “ሂዱ ወግዱ” የሚል? ይልቁንስ በአልባንያው ፀልይልኝ።
:lol:
Axumezana wrote:
30 May 2025, 01:02
I advise you to quit this forum , you do not look like with healthy mind!

Post Reply