ተጣማጅ አርበኛ በአገር መውደድ ቀንበር፣
ገዳይ ድል አድራጊ ደም አፍሳሽ ወታደር፣
ገናናው ክብራችን ሰንደቅ ዓላማችን፣
ያኮራሻል አርበኝነታችን፡
ዐርበኞቹ ሲዘምሩ ሰምታ የባንዳዋ ልጅ "ጽምዶ" እኔ ተጣማጅ ብላው እርፍ። የሸዋ አማራ ጥላቻ ያናወዛቸው ፈረሱን እንደ ሰው ሱሪ ያስታጠቀውን ኃ/ማርያም ማሞ አገር።
ሰሞኑን በኤርትራ የባርነት መታሰብያ ዕለት ኢሳይያስ አፈወርቅ የተናገረውን ሰማሁና ሳቅሁኝ - በግርምታ። እርሱም ባንዳ አይደለሁም የሚል ነበር። ለመሆኑ የአስካሪ ተውላጠ ስም ባንዳ መሆኑ ጠፋበት ወይ ነው ያልኩት። ጅብ ከማያውቁት አገር ሂዶ ቆዳ አንጥፉልኝ አይነት ዲስኩር ነበር። ከመረብ ወዲህ ያሉት "ፅምዶዎች" ታሪካቸውን የረሱ ይመስላሉ። ምን ምን ካላልከው ገብቶ ይፈተፍታል ነው እና 30 ሺ እና 40 ሺ ባንዳ ይዞ ለጣልያን ወግኖ ኢትዮጵያን ያደማው ባንዳ ከታሪክ ማህደር ሊፋቅ አይቻልም።
ታሪካችን የሚያውቀው ተጣማጅ ዐርበኛ እንጅ ፅምዶ ባንዳ አይደለም።
Re: ተጣማጅ አርበኛ በአገር መውደድ ቀንበር...ዐርበኞቹ ሲዘምሩ ሰምታ የባንዳዋ ልጅ "ጽምዶ" እኔ ተጣማጅ። የሸዋ አማራ ጥላቻ ያናወዛቸው ሱሪ ያስታጠቀውን ኃ/ማርያም ማሞ አገር።
መውዜር አማረኝ - የሸዋ ፋኖ
መውዜር አምሮት አልቀረም - ዲሽቃ፤ ስናይፐር፤ ወዘተ ማርኮ ታጠቀ እንጅ።
መውዜር አምሮት አልቀረም - ዲሽቃ፤ ስናይፐር፤ ወዘተ ማርኮ ታጠቀ እንጅ።