Page 1 of 1
የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
Posted: 26 May 2025, 09:22
by DefendTheTruth
ለነገሩ እዚህ ፎረም ላይ ከ98 በመቶ በላይ ያዉ ጠላቶች ወይም ደግሞ መሓል ሰፋሪዎች ናችዉ።
Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
Posted: 26 May 2025, 10:09
by Selam/
ጭልፊቱ aka ዲዲቲ
“ቱስ ቱስ” የሚለውን አባባል ከእኔ ኮርጀህ ስታበቃ አሁን ደግሞ የstatistics ጥናቴን መስረቅና b@stardaize ማድረግ ጀመርክ?
የኢትዮጵያ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ጠላቶች - ወያኔ ካንሰሯ፣ ሻዕቢያ አረሟ፣ ኦነግ-ሸኔ ዕርግማኗ። 95%ቱ የER ቀባጣሪዎች የነዚህ ነቀርሳዎች ካድሬዎች ናቸው።
Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
Posted: 26 May 2025, 18:08
by Naga Tuma
DefendTheTruth wrote:
መሓል ሰፋሪዎች
ኢትዮጵያን በማለት ተገንጣዮች ያሉት መሃል ሰፋሪ ተብለዉ ነበር። በኣንዳንዶች በኩል እንገነጣጠል ማለት መርህ የነበረ ዘመን።
መሃል ሰፋሪዎች ማለት ብቻ ሳይሆን መሃል ኣገር የተገጣጠሙ የተባሉም ነበሩ።
የኢትዮጵያ ወታደር ነኝ ብለህ ስለ ኢትዮጵያ ጠላቶች መምከር የምትችል ከሆነ ተገንጣዮች ተብለዉ እንደነበረዉ ሳይሆን መሃል ሰፋሪዎች እንደተባሉት እየመከርክ ነዉ ማለት ነዉ።
ስለዚህ የትኛዉ አቋምህ ነዉ ትክክለኛዉ?
ለመሆኑ የኢትዮጵያ ጠላቶች የመጡት በመሃሏ ሳይሆን በጠረፎችዋ በኩል እንደነበረ ኣታዉቅም?
Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
Posted: 28 May 2025, 13:52
by DefendTheTruth
Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
Posted: 28 May 2025, 15:11
by Fiyameta