-
- Senior Member
- Posts: 12461
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
ለነገሩ እዚህ ፎረም ላይ ከ98 በመቶ በላይ ያዉ ጠላቶች ወይም ደግሞ መሓል ሰፋሪዎች ናችዉ።
Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
Very funny
A ferry boat on trucks. Will Fano allowv it to pass? And what has it to do with Kush Empire that the PP kids are hallucinatin about. Desperation!
A ferry boat on trucks. Will Fano allowv it to pass? And what has it to do with Kush Empire that the PP kids are hallucinatin about. Desperation!




Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
ጭልፊቱ aka ዲዲቲ
“ቱስ ቱስ” የሚለውን አባባል ከእኔ ኮርጀህ ስታበቃ አሁን ደግሞ የstatistics ጥናቴን መስረቅና b@stardaize ማድረግ ጀመርክ?
የኢትዮጵያ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ጠላቶች - ወያኔ ካንሰሯ፣ ሻዕቢያ አረሟ፣ ኦነግ-ሸኔ ዕርግማኗ። 95%ቱ የER ቀባጣሪዎች የነዚህ ነቀርሳዎች ካድሬዎች ናቸው።
“ቱስ ቱስ” የሚለውን አባባል ከእኔ ኮርጀህ ስታበቃ አሁን ደግሞ የstatistics ጥናቴን መስረቅና b@stardaize ማድረግ ጀመርክ?
የኢትዮጵያ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ጠላቶች - ወያኔ ካንሰሯ፣ ሻዕቢያ አረሟ፣ ኦነግ-ሸኔ ዕርግማኗ። 95%ቱ የER ቀባጣሪዎች የነዚህ ነቀርሳዎች ካድሬዎች ናቸው።
Re: የኢትዮጵያ ጠላቶች አትክፈቱት!
ኢትዮጵያን በማለት ተገንጣዮች ያሉት መሃል ሰፋሪ ተብለዉ ነበር። በኣንዳንዶች በኩል እንገነጣጠል ማለት መርህ የነበረ ዘመን።DefendTheTruth wrote: መሓል ሰፋሪዎች
መሃል ሰፋሪዎች ማለት ብቻ ሳይሆን መሃል ኣገር የተገጣጠሙ የተባሉም ነበሩ።
የኢትዮጵያ ወታደር ነኝ ብለህ ስለ ኢትዮጵያ ጠላቶች መምከር የምትችል ከሆነ ተገንጣዮች ተብለዉ እንደነበረዉ ሳይሆን መሃል ሰፋሪዎች እንደተባሉት እየመከርክ ነዉ ማለት ነዉ።
ስለዚህ የትኛዉ አቋምህ ነዉ ትክክለኛዉ?
ለመሆኑ የኢትዮጵያ ጠላቶች የመጡት በመሃሏ ሳይሆን በጠረፎችዋ በኩል እንደነበረ ኣታዉቅም?