Page 1 of 1

Deport አል ማሪያም የተባለ ከርሳም ካድሬ!

Posted: 25 May 2025, 05:01
by Selam/

Re: Deport አል ማሪያም የተባለ ከርሳም ካድሬ!

Posted: 25 May 2025, 08:56
by Dama
You can not deport him. He deported himself. He never sets foot in Ethiopia for fear that he might be killed by Fano.

Re: Deport አል ማሪያም የተባለ ከርሳም ካድሬ!

Posted: 25 May 2025, 11:14
by Abere

አል ማሪያም የተባለ ሀፍረተ-ቢስ ዱርዬ እንኳን ህግ ሊማር ቀርቶ ህግ ባለበት ቦታ አልፎ የሚያውቅ አይመስልም። ተምሮ መሃይም ከመሆን እግዜር ይጠብቃችሁ። ትምህርት ለሰው ልጆች ችግር ፈች ክህሎት እና በጎ የባህርይ ለውጥ ካላመጣ ትምህርት ሳይሆን ንጹህ ሁኖ የተወለደውን የሰው ልጅ ወደ ወንጀለኝነት እና አሸባሪነት የሚቀይር ነው ማለት ነው። ብርሃኑ ነጋ እና አል-ማርያም እንድሁም ወዘተ ትምህርት ወደ ወንጀለኝነት አንጥሮ የቀየራቸው ናቸው።