Page 1 of 1

አስመራና መቀሌን ያፋቀረው የኦሕዴድ ራስ ምታት የሆነው ጀነራል ምግቤ

Posted: 25 May 2025, 03:12
by eden

Re: አስመራና መቀሌን ያፋቀረው ጀነራል ምግቤ

Posted: 25 May 2025, 03:13
by almaze
:lol: :lol: :lol:


Posted: 25 May 2025, 03:16
by eden

Re: አስመራና መቀሌን ያፋቀረው የኦሕዴድ ራስ ምታት የሆነው ጀነራል ምግቤ

Posted: 25 May 2025, 03:18
by almaze
:lol: :lol: :lol:



Re: አስመራና መቀሌን ያፋቀረው የኦሕዴድ ራስ ምታት የሆነው ጀነራል ምግቤ

Posted: 27 May 2025, 15:12
by Affable
Eden, መቸም አትሰሚም እኔም መምከሬን አላቆምም። ግራ የገባ ነገር። ስለግለሰቦች ብዙ ስህተት ደጋግመሽ ታረጊያለሽ። እንበል ምግቤ የ ሂትለርን የበረሀው ተኩላ የተባለውን ፊልድ ማርሻል ያላነሰ ችሎታ አለው እንበል። ምን ማረግ አሁን ይችላል። የምግቤን ችሎታ ለመለካት የTDFን ቁመና መመርመሩ ደህና መሰለኝ። ጥሩ ቁመና ላይ አይደለም ያለው። የ ጎረቤት አገር መሪም ፀገሩን የሆነ ነገር መቀባባት ጀምሮአል አልማዜ እንደዘገበችው ከሆነ ያ ለውጊያ የመዘጋጀት አንድ እርምጃ አልመሰለኝም።
ባለቀ ሰአት ግራ ከገባው የጎረቤት “ ወዳጃችን” ጋር ማበር ትልቅ ስህተት መሰለኝ።