Page 1 of 1
Shocking discrimination of Gurage in the Central Region
Posted: 18 May 2025, 21:28
by Dama
Re: Shocking discrimination of Gurage in the Central Region
Posted: 19 May 2025, 00:03
by Dama
#በ1 ቀበሌ #1 አመራር የተባለ ይመስል።
በክልል ደረጃ 23 ቀበሌ ያለው ወረዳ ለዛውም 75% የጉራጌ ቀበሌዎች ሆነው ሳለ ወረዳው ላይ አንድም የጉራጌ ተወካይ በሌለበት ። ክልሉ ላይ ለቀቤና በ 1 ቀበሌ 1 አመራር የሚል አስገዳጅ አዋጅ የቀረፁ ይመስላል ።

የጤና ቢሮ ም/ሀላፊ

የሴቶችና ህፃናት ቢሮ ም/ሀላፊ

የስራና እድል ፈጠራ ቢሮ ም/ሀላፊ

የባህል ቱሪዝም ቢሮ አማካሪ (በም/ሀላፊ ማዕረግ )

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጽ/ ቤት ሀላፊ

የሳይንስ ቴክኖሎጂ ቢሮ አማካሪ(በም/ሀላፊ ማዕረግ )

የፕላን ኮሚሽን ቢሮ ም/ሀላፊ

በኤጀንሲ ደረጃ 3

በኮሚሽን ደረጃ 2 አሉት
....
....
....
....
እኔ የማላውቃቸው ብዙ አሉ ከላይ የጠቀስኳቸው እኔ የማውቃቸው ብቻ ናቸው።