Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Dama
Member
Posts: 4461
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Shocking discrimination of Gurage in the Central Region

Post by Dama » 19 May 2025, 00:03

#በ1 ቀበሌ #1 አመራር የተባለ ይመስል።
በክልል ደረጃ 23 ቀበሌ ያለው ወረዳ ለዛውም 75% የጉራጌ ቀበሌዎች ሆነው ሳለ ወረዳው ላይ አንድም የጉራጌ ተወካይ በሌለበት ። ክልሉ ላይ ለቀቤና በ 1 ቀበሌ 1 አመራር የሚል አስገዳጅ አዋጅ የቀረፁ ይመስላል ።
👉የጤና ቢሮ ም/ሀላፊ
👉የሴቶችና ህፃናት ቢሮ ም/ሀላፊ
👉የስራና እድል ፈጠራ ቢሮ ም/ሀላፊ
👉የባህል ቱሪዝም ቢሮ አማካሪ (በም/ሀላፊ ማዕረግ )
👉የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጽ/ ቤት ሀላፊ
👉የሳይንስ ቴክኖሎጂ ቢሮ አማካሪ(በም/ሀላፊ ማዕረግ )
👉የፕላን ኮሚሽን ቢሮ ም/ሀላፊ
👉በኤጀንሲ ደረጃ 3
👉በኮሚሽን ደረጃ 2 አሉት
....
....
....
....
እኔ የማላውቃቸው ብዙ አሉ ከላይ የጠቀስኳቸው እኔ የማውቃቸው ብቻ ናቸው።

Post Reply