Page 1 of 1

ፋኑዬ የሚታገለው አራት ኪሎ ለመያዝ ተብለን ምነው ወሬ ሆኖ ቀረ?

Posted: 17 May 2025, 03:55
by Axumezana

Re: ፋኑዬ የሚታገለው አራት ኪሎ ለመያዝ ተብለን ምነው ወሬ ሆኖ ቀረ?

Posted: 17 May 2025, 04:07
by Digital Weyane
እርግጥ ነው፣ አንዳንዶቻችን ተጋሩ የፕሪቶሪያ ስሙሙነቱ ታላቋን ትግራይ እንድንመሰርት ያግዘናል በሚል እምነት በረሃብ እያለቅን ጠገብን እያልን አጎንብሰን የአቢይን ጫማ ስንስም ቆይተናል። :roll: :roll:

Re: ፋኑዬ የሚታገለው አራት ኪሎ ለመያዝ ተብለን ምነው ወሬ ሆኖ ቀረ?

Posted: 17 May 2025, 10:41
by Axumezana
ታላቅዋን እትዮጵያ ብለህ እርመው!