ሰበር - አፋሕድ በጎንደር ፈረሰ አመራሮቹ በዳውንቱ ድርድር መሰረት ውደ ብልፅግና እየገቡ ነው
Posted: 15 May 2025, 18:10
.
.
.
በጎንደር ያለው የአፋሕድ ታጣቂ ሙሉ በሙሉ ወደ አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ገብቷል። አፋሕድ አሁን የቀረው ሸዋ ብቻ ሲሆን ብልፅግና በቂ ድጋፍ እያደረገለት ነው።
.
.
በጎንደር ያለው የአፋሕድ ታጣቂ ሙሉ በሙሉ ወደ አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ገብቷል። አፋሕድ አሁን የቀረው ሸዋ ብቻ ሲሆን ብልፅግና በቂ ድጋፍ እያደረገለት ነው።