
Re: Abiy Ahmed's days are numbered and the countdown has started
መጀመርያ ግንድ ወደየት ይገነጠላል ተባለ።
ኣሁን ደግሞ የኢትዮጵያ እምብርት ተባለ። ቀጥሎ የሚመጣዉ ጥያቄ እምብርት ወደየት ይገነጠላል ነዉ።
ከእምብርትም በላይ ጥንት ግዜ የተተከለዉ ምሶሶዋ ዘመናትን ተሻግሮ ከሩቅ ይታያል።
የእኔ ጥያቄ ሕወሃት እምብርት ወደየት ይገነጠላል ብሎ ነበር የታገለዉ?
ወደ ፊት ኢትዮጵያ ከጡንቻ በላይ በኣዕምሮ የምትመራ ከሆነ ከመንግስቱ እና ከመለስ ንግግሮች ትግራይ የኢትዮጵያ እምብርት ናት ማለት የየትኛዉ ዉስጥ ይበዛል ብሎ ይመረምራል።
በተጨማሪ በኣንድ አፍ ፈሪሃ እግዝኣብሔር እና ወደሽ ነዉ ቆማጢት ማለት ይቻላል?