Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union
Senior Member
Posts: 11671
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

አፋሕድ ግን ግፈኛ ነው። የአገው ሸንጎን ድርጅት አንድ ነን ብሎ አፈረሰው።፡ቅቅቅቅቅ። ዘሙዬ ድራሿ ጠፋ እኮ።

Post by Union » 14 May 2025, 23:24

ድርጅቱ በአማራ ስም የተቋቋመ ስለሆነ የአማራ ህዝብን በመግለጫ ያለውን ሁኔታ አብራሩ እንጂ። የምን ዝም ጭጭ ነው :lol:

We know what's going to happen the moment you start opening your agew Shengo mouth by pretending Amara. :lol: