Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 36009
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Horus » 11 May 2025, 23:58

ታዲያ ምን ያረጋል ወረሞ አማራን ተገንጣይ አድርጎ ሲያበቃ እራሱ ባቋራጭ ኢትዮጵያዊ ሆነና የፖለቲካውን ቁማር ጠቅልሎ በላው እንጂ! በዚች አገር ስልጣን ላይ የሚወጣው በኢትዮጵያዊነት እንጂ በተገንጣይነት መች ሆኖ! የወያኔ ትግሬን የታሪክ አቦ ሰጡኝ መች ይደገምና!

viewtopic.php?f=2&t=361589

Union
Senior Member
Posts: 11684
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Union » 12 May 2025, 00:05

ስልጤ Horus አሁን ገና እውነት አወራ :lol:


Where is the world going to? :lol: :lol: :lol:


ምስራቅ የጎጃም አገው ምድር ተገንጣይ ነች። You got that right! :lol:

ብርሀኑ እና አብይ ደግሞ የጋላ ምድር ተገንጣይ ናቸው

Horus
Senior Member+
Posts: 36009
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Horus » 12 May 2025, 00:24

ቱስ ቱስ ዩኒየን
ተገንጣይ ጎጃሜ ገና ከሃዳዊ ጎጃሜ ጋር ታግሎ አሸናፊው ነው ወደ ሚቀጥለው ዙር የሚያልፈው ማለትም ገና ከብልጽግና ጎጃሜ ጋር ከመጋጠሙ በፊት ማለት ነው ። በኔ እምነት ጨዋታው በኢትዮጵያዊ ጎጃሜና ምስራቅ መሰሉ ተገንጣይ ጎጃም ወያኔ መሃል ትግል ሲደረግ ክርስቶስ ተመልሶ ይመጣል!!! አይደለም ብልጥኛ ጎጃሜና ጠረ ብልጥኛ ጎጃሜ ሊጋጠሙ ቀርቶ!!! ነገሩ ሁሉ ተረት ነው! በኔ እይታ!

Selam/
Senior Member
Posts: 15193
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Selam/ » 12 May 2025, 00:25

ጎጠኛው ጭልፊቱ
ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ አማራ የሚባል የፖለቲካ ቅኝት የለም። ያለው የአረም ህወኣት፣ የእንሰሳው ኦነግ-ሸኔና የብአዴን የአጭበርባሪዎች opportunistic ፖለቲካ ነው።

Horus
Senior Member+
Posts: 36009
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Horus » 12 May 2025, 00:29

Selam/ wrote:
12 May 2025, 00:25
ጎጠኛው ጭልፊቱ
ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ አማራ የሚባል የፖለቲካ ቅኝት የለም። ያለው የአረም ህወኣት፣ የእንሰሳው ኦነግ-ሸኔና የብአዴን የአጭበርባሪዎች opportunistic ፖለቲካ ነው።
ታዲያ እኔ ምን አገባኝ? ሁሊሽንም እንደ ሶፕ ኦፔራ ነው የማያችሁ :lol: :lol: :lol: :lol:

ለኔ ፖለቲካ ማለት ይህ ነው! ፋክት!


Union
Senior Member
Posts: 11684
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Union » 12 May 2025, 00:59

አንተ እኮ ደደብ ሽማግሌ ነህ። :lol:

የምን አባክ አሀዳዊ ተገንጣይ ብልጤ ምናምን እያልክ የጋላ ውድቀት ለመሸፋፈን ትሞክራለህ። አራዳ መሆንሽ ነው እንዴ። የቡታጅራ አራዳ ነሻ :lol:

አሀዳዊ ተገንጣይ አስገንጣይ ምናምን የለም።

ያለው የአማራ ህዝብ የህልውና ጥያቄ ብቻ ነው። ይሄን ጥያቄ ለመመለስ አማራ አጋሜ ህውህትንም ጋላንም በጦርነት አሸንፏል። የምስራቅን አገው ምድር ሚልሻ ከኢምንት አንቆጥረውም። :lol: I know you don't want to hear that. That is the real Fact of change on the ground pertaining power, not a freekn corridor limat. :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Horus wrote:
12 May 2025, 00:24
ቱስ ቱስ ዩኒየን
ተገንጣይ ጎጃሜ ገና ከሃዳዊ ጎጃሜ ጋር ታግሎ አሸናፊው ነው ወደ ሚቀጥለው ዙር የሚያልፈው ማለትም ገና ከብልጽግና ጎጃሜ ጋር ከመጋጠሙ በፊት ማለት ነው ። በኔ እምነት ጨዋታው በኢትዮጵያዊ ጎጃሜና ምስራቅ መሰሉ ተገንጣይ ጎጃም ወያኔ መሃል ትግል ሲደረግ ክርስቶስ ተመልሶ ይመጣል!!! አይደለም ብልጥኛ ጎጃሜና ጠረ ብልጥኛ ጎጃሜ ሊጋጠሙ ቀርቶ!!! ነገሩ ሁሉ ተረት ነው! በኔ እይታ!

Misraq
Senior Member
Posts: 15185
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Misraq » 12 May 2025, 04:08

Whorus

Yes, ጣዖትዋ የአማራ ልጅ እየተሰዋላት የኖረች fake ሃገር ነች። የአማራ ልጅ ደምን እየጠጣች አማራ የለም የምትል የወደቀች ፡ የረከሰችና የተዋረደች እንዱሁም የተልፈሰፈሰች። ትግሬ 27 ዓመት አልቦ ባዶ ያስቀራት፤ ኦሮሞም በተራ የቀራትን ቧጦ ዜሮ ያስቀሯት ፥ ዜጎቿ በእሷ መኖር አቅቷቸው በእየአቅጣጫው ጥለው የሚለቋት ፤ አጨብጫቢ ቤርቤረሰብም በዳንስ ብቻ የሚደሰትባት ፤ ክሕወሃት ዳግም ዘረፋ የታደጋትን አማራ ለማጥፋት ትጥቁንም ለማስፈታት ጦርነት ያወጀች እየተዋረደችም ያለች ጣዖት ናት።

ፋኖ ይህችን ጣዖት ገርስሶ የአማራ ልጅን የምታከብር እኩልነትንም የምታሰፍን ታላቋን ኢትዮጵያ ልክ እንደ አባቶቹ ዳግም ይሰራል። አዎ ይሰራል። ጎጃም ደግሞ በአማራ ጠልነት የሰከሩትን ፌክ ኢትዬጵያኒስት ፀረ አማሮች እንዲሁም ሰው በላ ኦሮሙማን ማቅ እያለበሰ ይሚልክ ታሪኪዊ ምድር ነው።

ከሃዲ ባንዶች ለሕወሃትም ለኦሮሙማም ቂጣችሁን አፈንድዳችሁ ስታስመቱ የነበሩ ሁሉ your days are numbered.

ከሁሉም በላይ ደግሞ ጣዖትዋን ሲጋልብ የነበረ ከዛም ተሸንፎ የትግሬና የኦሮሞ ብሔርተኞች ጫማ ላሽ የሆነ ፌክ ኢትዬጵያኒስት የዜጋ ፓለቲካ አጭበርባሪ ሲከፈት ግን ፀረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጭራሽ አማራ የለም ብሎ መኖራችንንም የካደ ነገር ግን ለጦርነት ጉሰማው ጀግናው የአማራ አርሶ አደርን ወደ ኤርትራ በርሃ፡ ባድሜ ፡ ሶማልያ እንዲሁም አሁን ወደ አሰብ እንደለመደው ለመላክ የሚቋምጥ ከሁሉም በላይ ቅጣቱን ያገኛል። ይህ የብርሃኑ ነጋ እና የእስክንድር ነጋ አማራ ጠል ፌክ ኢትዬጵያኒስት ተገልብጦ ወፌ ላላ ይገረፋል። አንተ ከዚህ ውስጥ ትመደባለህ።

Selam/
Senior Member
Posts: 15193
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Selam/ » 12 May 2025, 08:21

ጭልፊቱ
That’s a typical EPRP cadre response! ላንተ ፖለቲካ ማለት፣ ከጠቀስኳቸው ቆሻሻ ድርጅቶች ውስጥ አንዱ የሚያራግበውን ፕሮፓጋንዳ ማስተጋባት ነው። ስለህዝብ ሲወራ ግን ትደበቃለህ ወይንም እግሬ አውጭኝ ብለህ ትፈረጥጣለህ።

ምን አገባኝ ብለህ አንድ እጣት ወደ ሰዉ ስትቀስር፣ ሶስት እጣቶች ወደ አንተ ዞረው ይደነቁሉሃል። አንተ እንደ ሶፕ ኦፔራ የምታየው ህዝብ፣ አንተን እምብርት እንደሌለው አጋስስ ካድሬ ያይሃል።






Horus wrote:
12 May 2025, 00:29
Selam/ wrote:
12 May 2025, 00:25
ጎጠኛው ጭልፊቱ
ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ አማራ የሚባል የፖለቲካ ቅኝት የለም። ያለው የአረም ህወኣት፣ የእንሰሳው ኦነግ-ሸኔና የብአዴን የአጭበርባሪዎች opportunistic ፖለቲካ ነው።
ታዲያ እኔ ምን አገባኝ? ሁሊሽንም እንደ ሶፕ ኦፔራ ነው የማያችሁ :lol: :lol: :lol: :lol:

ለኔ ፖለቲካ ማለት ይህ ነው! ፋክት!


Dama
Member
Posts: 4462
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Dama » 12 May 2025, 08:30

Horus wrote:
12 May 2025, 00:29
Selam/ wrote:
12 May 2025, 00:25
ጎጠኛው ጭልፊቱ
ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ አማራ የሚባል የፖለቲካ ቅኝት የለም። ያለው የአረም ህወኣት፣ የእንሰሳው ኦነግ-ሸኔና የብአዴን የአጭበርባሪዎች opportunistic ፖለቲካ ነው።
ታዲያ እኔ ምን አገባኝ? ሁሊሽንም እንደ ሶፕ ኦፔራ ነው የማያችሁ :lol: :lol: :lol: :lol:

ለኔ ፖለቲካ ማለት ይህ ነው! ፋክት!

Then shut up. Blame them for not clapping for Abiy Ahmed when he sluaghters them as you did when he killed 40 Sodos.
banda!

Selam/
Senior Member
Posts: 15193
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Selam/ » 12 May 2025, 08:35

ጭልፊቱን ‘ተገንጣይ ጎጃሜ’ የሚለውን ገልብጠህ ‘አድርባይ ተላላኪ የጉራጌ ሊስትሮ’ ብትለው፣ ብሄሬን አንቋሸሽክ ብሎ ፊቱን ይቦጫጭራል። ለዚህ ነው 95%ቱ የ ER ታዳሚ ግብዝ ጎጠኛ፣ አጭበርባሪና ካድሬ ነው የምለው።

ኑ ወደ እኔ ወደ ሰላም ከጎጠኝነት ፅድት ወዳለ ኢትዮጵያዊነት!


Selam/
Senior Member
Posts: 15193
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Selam/ » 12 May 2025, 08:40

ዶማው ገገማው
እሺ ሻቡዬ፣ ዛሬስ ምንድነው ያጨስከው?

Dama wrote:
12 May 2025, 08:30

Dama
Member
Posts: 4462
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Dama » 12 May 2025, 08:52

Selam/ wrote:
12 May 2025, 08:35
ጭልፊቱን ‘ተገንጣይ ጎጃሜ’ የሚለውን ገልብጠህ ‘አድርባይ ተላላኪ የጉራጌ ሊስትሮ’ ብትለው፣ ብሄሬን አንቋሸሽክ ብሎ ፊቱን ይቦጫጭራል። ለዚህ ነው 95%ቱ የ ER ታዳሚ ግብዝ ጎጠኛ፣ አጭበርባሪና ካድሬ ነው የምለው።

ኑ ወደ እኔ ወደ ሰላም ከጎጠኝነት ፅድት ወዳለ ኢትዮጵያዊነት!

Your ignorance of equivalents is disturbingly racist. The problem is you are an unteachable idiot. All indications lead to the fact that you have zero inclination to learn and correct yourself. I know it all ignoramus.

Dama
Member
Posts: 4462
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Dama » 12 May 2025, 08:57

Selam/ wrote:
12 May 2025, 08:40
ዶማው ገገማው
እሺ ሻቡዬ፣ ዛሬስ ምንድነው ያጨስከው?

Dama wrote:
12 May 2025, 08:30
You have no reasons I am Shabo. Just because you puke it, it dors not mean I am. What you show clearly is your disregard of your respondibiliy to speak with facts.
An uneducated, illiterate, rude bas*tard [deleted] tplf.
You shoulf go back to your trade at 7enga.
Sher*muta

Selam/
Senior Member
Posts: 15193
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Selam/ » 12 May 2025, 09:01

ዶማው ገገማው
ኧረ ሻቡይዬ፣ ማጨስ የሚባል ነገር አቁም።

አሁንማ ጭራሹን እንደ ሮቦት ሙሉውን ድርቅ ያለ ነገር መፃፍ ጀመርክ።

Dama wrote:
12 May 2025, 08:52

Your ignorance of equivalents is disturbingly racist. The problem is you are an unteachable idiot. All indications lead to the fact that you have zero inclination to learn and correct yourself. I know it all ignoramus.

Union
Senior Member
Posts: 11684
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Union » 12 May 2025, 09:12

Dama ግራ የገባው ግለሰብ ነው :lol:


Selam/ wrote:
12 May 2025, 09:01
ዶማው ገገማው
ኧረ ሻቡይዬ፣ ማጨስ የሚባል ነገር አቁም።

አሁንማ ጭራሹን እንደ ሮቦት ሙሉውን ድርቅ ያለ ነገር መፃፍ ጀመርክ።

Dama wrote:
12 May 2025, 08:52

Your ignorance of equivalents is disturbingly racist. The problem is you are an unteachable idiot. All indications lead to the fact that you have zero inclination to learn and correct yourself. I know it all ignoramus.

Dama
Member
Posts: 4462
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Dama » 12 May 2025, 09:14

Selam/ wrote:
12 May 2025, 09:01
ዶማው ገገማው
ኧረ ሻቡይዬ፣ ማጨስ የሚባል ነገር አቁም።

አሁንማ ጭራሹን እንደ ሮቦት ሙሉውን ድርቅ ያለ ነገር መፃፍ ጀመርክ።

Dama wrote:
12 May 2025, 08:52

Your ignorance of equivalents is disturbingly racist. The problem is you are an unteachable idiot. All indications lead to the fact that you have zero inclination to learn and correct yourself. I know it all ignoramus.
Get education. Learn how to reason. Dedebit tplf.
L*ick your losses and learn how to resson.
Ye-Sebatenya she*rmuta. Chigaram tplf.
Last edited by Dama on 12 May 2025, 12:40, edited 1 time in total.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4363
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Za-Ilmaknun » 12 May 2025, 12:31

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ : ኃይል ተፈጠረ የሚለው አረፍተ ነገር ገና ሙሉ ለሙሉ ተብሎ ሳያልቅ፣ ተከፋፍለውና እርስ በርስ እየተላተሙ እንዲህ ያስቸገሩን አንድ ማዕከላዊ አመራር ከፈጠሩማ ጭራሽ አይቀመሱም ብለው ነው መሰለኝ የብልፅግና ሰፈር ወጥ በወጥ ሆኗል . . . ምድረ ሆዳም ሁላ ገና ምኑ ታይቶ ሱሪያችሁ ላይ ትሸናላችሁ“ :mrgreen:

Ephrem Madebo

Odie
Member
Posts: 4042
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Odie » 12 May 2025, 14:09

Horus wrote:
11 May 2025, 23:58
ታዲያ ምን ያረጋል ወረሞ አማራን ተገንጣይ አድርጎ ሲያበቃ እራሱ ባቋራጭ ኢትዮጵያዊ ሆነና የፖለቲካውን ቁማር ጠቅልሎ በላው እንጂ! በዚች አገር ስልጣን ላይ የሚወጣው በኢትዮጵያዊነት እንጂ በተገንጣይነት መች ሆኖ! የወያኔ ትግሬን የታሪክ አቦ ሰጡኝ መች ይደገምና!

viewtopic.php?f=2&t=361589
የፖለቲካ ጡረታህ ስለደረስ የሚዘርፈውና የሚከፍልህ መደገፍህ ግልፅ ነው:: አርቆ ለአገር አሳቢ independent thinker ብትሆን እንዲህ አይረቤ ነገር ባልለጠፍክ!!
አብይ ብርሃኑን አርጅተሃል አዲስ ትግል አትጀምር ከኔ ጋር አሻቃብጥ ብሎ እንዳስረው አንተም ያንኑ መስመር ተከትለሃል:: ሶዶ ዘመዶችህ ጥሩ ቢዝነስ ስለስሩም ትደግፋለህ:: የሆዳም ነገር!!
እንጂ የኦረሞ የዘር ፋሽስቶች በኢትዮዽያ ስም ሌት ተቀን ስለዘረፉ ኢትዮዽያዊ መሆን አይችሉም:: እነሱ opportunist ሆነው የኢትዮዽያ ቆዳ ለብስው ስለዘረፉና ስለገደሉ ሌላው ተገንጠይ ነው የሚያስብል ነገር የለም:: ባንተ ጭንቅላት ውስጥ እንጂ:: ኢትዮዽያውያን ሁሉም ነኝ ብሎ የማያፍርባት ሆና ካልተመስረተች በቀር ወያኔ እንደወደቀ አሁን ያለውም ይወድቃል ማለት ነው መስረቱ የተመስረተው በውሽትና በዘር ፋሽዝም ስለሆነ!!

Selam/
Senior Member
Posts: 15193
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምስራቅ የሚባለው ተገንጣይ ጎጃሜ ይቺ ኢትዮጵያ የተባለች ጣኦት ብሎን ነበርኮ!

Post by Selam/ » 12 May 2025, 18:40

ኧረ ሻቦ
እስከ አሁን እዚሁ ተጥደሃል?

ከማጨስና ከመቀምቀም ውጪ በሌላው በየትኛውም ሙያ እኔ ሰላም ቀጥቅጬ ላስተምርህ ከጭቃነት ወደ ሙሉ ሰውነት ልለውጥህ እችላለሁ። Choose any topic!


Dama wrote:
12 May 2025, 09:14

Get education. Learn how to reason. Dedebit tplf.
L*ick your losses and learn how to resson.
Ye-Sebatenya she*rmuta. Chigaram tplf.

Post Reply