Re: ወይ ኤሬትራዬ
My fav song.... Enjoy....


-
- Senior Member
- Posts: 14951
- Joined: 29 Mar 2009, 11:10
- Location: Bujumbura Brundi
Re: ወይ ኤሬትራዬ
Skunis are not aware that every thing which is touched by the dictator is dung
How many people know that despite Eritreans are malnutritioned, the Eritrean dictator "donated food" to South Sudan 4 years ago.
Anyway, regardless of the stunt of the skuni leader, there is nothing which can amuse or entertain Eritreans anymore.
CIA and woyane are no longer a tool which can be used to Rally Eritreans behind his pathetic rule

How many people know that despite Eritreans are malnutritioned, the Eritrean dictator "donated food" to South Sudan 4 years ago.
Anyway, regardless of the stunt of the skuni leader, there is nothing which can amuse or entertain Eritreans anymore.
CIA and woyane are no longer a tool which can be used to Rally Eritreans behind his pathetic rule
Re: ወይ ኤሬትራዬ
Deqi Sawa!!!



DOUBLE MARATHON CHAMPION!
Olympian Berhane Tesfay makes history, in 2025:
Mumbai Marathon winner
Copenhagen Marathon winner
COURSE RECORD!
What a year for the
star!

DOUBLE MARATHON CHAMPION!
Olympian Berhane Tesfay makes history, in 2025:
COURSE RECORD!
What a year for the
Re: ወይ ኤሬትራዬ
ሰለቸዉ፥
ለእኛ የኢትዮጵያ ዜጎች ኢትዮጵያ ከማናችንም በላይ ናት። የኢትዮጵያ ኣምላክ ከኢትዮጵያ በላይ ነዉ። የአሰራሩን ጥልቀት ኣዉቆ ማብራራት ከማናችንም ዐቅም በላይ ነዉ።
የኤርትራ ከኢትዮጵያ ነፃነት ትግል መጨረሻዉ የኣፍርካ ሕብረት እና የዐለም መንግስታት ሕብረት ዉስጥ መቀመጫ ማግኘት ሁለቱም ሕብረቶች ዉስጥ የኢትዮጵያ ታናሽ በመሆን ነዉ።
ኢትዮጵያ የኣፍርካ ሕብረት ኣባት የሆነዉ የኣፍርካ ኣንድነት ድርጅት ቀዳሚ መስራች ናት። የዐለም መንግስታት ሕብረት ኣባት የሆነዉ የልግ ኦፍ ኔሽንስ ምስረታ ላይ ተጋባዥ ናት።
ስለዚህ ሁለቱም ቦታዎች ዉስጥ ኤርትራ የኢትዮጵያ ታናሽ ሆና ነዉ የምትቀመጠዉ።
ታናሽ ታላቅ አጠገብ ተቀምጦ እንቁልልጬ ከማለት ኢትዮጵያ ዉስጥ ሙጬዉ፣ ሰበዊ፣ ቀዳማዊ፣ ዳግማዊ እያልን ኣብረን ጠንክረን ብንቀመጥ የበለጠ እንከበራለን ማለት ይቻል ነበር።
ከኣሁን በፊት ኣንድ ኣጭር ጥያቄ ጠይቄህ ነበር። ኣጥልቆ ነዉ ወይስ ኣጥልቆለት ነዉ ብዬ።
የዚህ ጥያቄ ምንጭ የኣንዳችም ሰዉ ወሬ ኣይዴለም።
የጥያቄዉ ትክክለኛ መልስ የኤርትራን ታሪክ የሚመዝን ነዉ።
ምናልባት ህን ታኔ ክርስትናን በዻሳ፣ ለመተ ካሳ እንደተባለዉ ኤርትራዊዎች ከግዕዝ ዉስጥ ስም ፈልጋችሁ ወይ ተክሉ፣ ወይ ክፍሉ፣ ወይ መላኩ፣ ወይም ሌላ የምትሉ ይሆናል።
ለእኛ የኢትዮጵያ ዜጎች ኢትዮጵያ ከማናችንም በላይ ናት። የኢትዮጵያ ኣምላክ ከኢትዮጵያ በላይ ነዉ። የአሰራሩን ጥልቀት ኣዉቆ ማብራራት ከማናችንም ዐቅም በላይ ነዉ።
የኤርትራ ከኢትዮጵያ ነፃነት ትግል መጨረሻዉ የኣፍርካ ሕብረት እና የዐለም መንግስታት ሕብረት ዉስጥ መቀመጫ ማግኘት ሁለቱም ሕብረቶች ዉስጥ የኢትዮጵያ ታናሽ በመሆን ነዉ።
ኢትዮጵያ የኣፍርካ ሕብረት ኣባት የሆነዉ የኣፍርካ ኣንድነት ድርጅት ቀዳሚ መስራች ናት። የዐለም መንግስታት ሕብረት ኣባት የሆነዉ የልግ ኦፍ ኔሽንስ ምስረታ ላይ ተጋባዥ ናት።
ስለዚህ ሁለቱም ቦታዎች ዉስጥ ኤርትራ የኢትዮጵያ ታናሽ ሆና ነዉ የምትቀመጠዉ።
ታናሽ ታላቅ አጠገብ ተቀምጦ እንቁልልጬ ከማለት ኢትዮጵያ ዉስጥ ሙጬዉ፣ ሰበዊ፣ ቀዳማዊ፣ ዳግማዊ እያልን ኣብረን ጠንክረን ብንቀመጥ የበለጠ እንከበራለን ማለት ይቻል ነበር።
ከኣሁን በፊት ኣንድ ኣጭር ጥያቄ ጠይቄህ ነበር። ኣጥልቆ ነዉ ወይስ ኣጥልቆለት ነዉ ብዬ።
የዚህ ጥያቄ ምንጭ የኣንዳችም ሰዉ ወሬ ኣይዴለም።
የጥያቄዉ ትክክለኛ መልስ የኤርትራን ታሪክ የሚመዝን ነዉ።
ምናልባት ህን ታኔ ክርስትናን በዻሳ፣ ለመተ ካሳ እንደተባለዉ ኤርትራዊዎች ከግዕዝ ዉስጥ ስም ፈልጋችሁ ወይ ተክሉ፣ ወይ ክፍሉ፣ ወይ መላኩ፣ ወይም ሌላ የምትሉ ይሆናል።
Re: ወይ ኤሬትራዬ
A child of the beastDeqi-Arawit wrote: ↑11 May 2025, 08:11Skunis are not aware that every thing which is touched by the dictator is dung![]()
How many people know that despite Eritreans are malnutritioned, the Eritrean dictator "donated food" to South Sudan 4 years ago.
Anyway, regardless of the stunt of the skuni leader, there is nothing which can amuse or entertain Eritreans anymore.
CIA and woyane are no longer a tool which can be used to Rally Eritreans behind his pathetic rule
Re: ወይ ኤሬትራዬ
መዉቀስ ዐመሉ፥
ኢትዮጵያን ወቀሰ።
የኢትዮጵያን ፊደል ወቀሰ።
ተዋህዶን ወቀሰ።
ቃሉን ወቀሰ።
አባ ገዳን ወቀሰ።
ሀበሻ ብሎ ወቀሰ።
አማርኛ ተናጋሪዉን ወቅሶ ፈይሳ ፈወሰ ማለትን ተማረ።
ኦርመ ወይም ባዕድ ብሎ ወቀሰ።
ሸዋ ኢዝ ዲፕሊ ኢንፍልትሬትድ ባይ ወለጋ ብሎ ወቀሰ።
ቀጥሎ ሆሮ ጉዱሩ ኢዝ ዲፕሊ ኢንፍልትሬትድ ባይ ደምቢ ዶሎ ብሎ የማይወቅስ መሆኑ ኣይታወቅም።
ሳይጠየቅ ሺህ ግዜ ኣማኝ ነኝ ብሎ እየለፈለፈ ጎፍታ ማለት ይተናነቀዉ እና ጉፍታ እያለ ስንቴ ወቀሰ።
ኢትዮጵያን ወቀሰ።
የኢትዮጵያን ፊደል ወቀሰ።
ተዋህዶን ወቀሰ።
ቃሉን ወቀሰ።
አባ ገዳን ወቀሰ።
ሀበሻ ብሎ ወቀሰ።
አማርኛ ተናጋሪዉን ወቅሶ ፈይሳ ፈወሰ ማለትን ተማረ።
ኦርመ ወይም ባዕድ ብሎ ወቀሰ።
ሸዋ ኢዝ ዲፕሊ ኢንፍልትሬትድ ባይ ወለጋ ብሎ ወቀሰ።
ቀጥሎ ሆሮ ጉዱሩ ኢዝ ዲፕሊ ኢንፍልትሬትድ ባይ ደምቢ ዶሎ ብሎ የማይወቅስ መሆኑ ኣይታወቅም።
ሳይጠየቅ ሺህ ግዜ ኣማኝ ነኝ ብሎ እየለፈለፈ ጎፍታ ማለት ይተናነቀዉ እና ጉፍታ እያለ ስንቴ ወቀሰ።