Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10890
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ዥዋዥዌ ጨውታህን አቁም። ሕወሓት እስከ አሁን እንደተሰረዘ ነው ያለው። ያ ከመጀመርያውንም ያልተቀበልነው ሰርቲፊኬት ከሆነ ደግሞ፤ ሰርዘው። - ሕወሓት ለአቢይ

Post by sarcasm » 09 May 2025, 20:29

ዶ/ር አቢይ ከድቶናል። 'ነባሩ ሕጋው የዕውቅና ሰርቲፊኬታችሁ እንዲመለስላቹ፤ ዳግም ጥያቄ አቅርቡ ይመለስላችኇል፤ ከዚያም 14ኛ መደበኛ ጉባኤያችሁ ብታካሂዱ ይሻላችኇል" ብሎን፤ ዳግም ጥያቄ አቅርበን ጉባኤያችንን ብናራዝምም፤ ቀን ጠብቀን የተገባልን ቃል ታጥፎ አገኘነው። - ሕወሓት
Please wait, video is loading...