Page 1 of 1
ጉሮ ወሸባዬ ፋኑዬ ጨረሰ ጉባኤ!
Posted: 09 May 2025, 18:38
by Axumezana
ወይን ጉባኤ ገባ ቢሉት
ፋኑዬ ሞከረ ተጠራርቶ ሊከት
ጎጃም እኔ ልምራ ሲል
ወሎ ወላሂ አይሆንም ቢል
ሽዋ ቀረሁ መጣሁ ብሎ
ጎንደር በብልፅግና ታዝሎ
ግራ የገባው ጉባኤ
የሌለበት የአገር ሽማግሌ
አንድነት መሰረትኩ አለን
ሸክላ ከብረት ቀይጠን
የማይሳካ አንድነት
ተጀብኖ በስልጣን ፍትወት
Re: ጉሮ ወሸባዬ ፋኑዬ ጨረሰ ጉባኤ!
Posted: 09 May 2025, 22:11
by Union
ጉሮ ወሸባዬ አገው ሸንጎ TDF ሊጨረስ ጉባኤ
ጉባኤውን ሳይጨርስ ተበተነ አዬዬዬዬ
ለማለት ፈልገሽ ነው እንዴ አንቺ ቅንዳሻም አጋሜ

Re: ጉሮ ወሸባዬ ፋኑዬ ጨረሰ ጉባኤ!
Posted: 10 May 2025, 00:42
by Axumezana
ጎንደሬው Union ምን ነው አገዎችን እጅግ ትፈራለህ! እንተም ወደ ኻላ ፋቅ ብትደረግ ኦሮሞ፥ ትግረዋይ ወይም አገው ትሆነለህ። አማራ የሚባል ዘር እንደሌለ ፕሮፌሰር መስፍን ነግረውናል።
Re: ጉሮ ወሸባዬ ፋኑዬ ጨረሰ ጉባኤ!
Posted: 11 May 2025, 11:01
by Axumezana
Axumezana wrote: ↑09 May 2025, 18:38
ወይን ጉባኤ ገባ ቢሉት
ፋኑዬ ሞከረ ተጠራርቶ ሊከት
ጎጃም እኔ ልምራ ሲል
ወሎ ወላሂ አይሆንም ቢል
ሽዋ ቀረሁ መጣሁ ብሎ
ጎንደር በብልፅግና ታዝሎ
ግራ የገባው ጉባኤ
የሌለበት የአገር ሽማግሌ
አንድነት መሰረትኩ አለን
ሸክላ ከብረት ቀይጠን
የማይሳካ አንድነት
ተጀብኖ በስልጣን ፍትወት