ከ[ዳባቴዉ + ዓድዌው] ኣያት ኣርበኛው ራስ ውብነህ ተሰማ (ኣሞራው) ታሪክ፡ የኤርትራዊው ኣያት ኣርበኛ ምሥክርነት
Posted: 08 May 2025, 11:10
ደራሲ ፍፁም ወልደማርያም፡"ያልተዘመረላቸው ቅጽ ሁለት" በሚል ጽሑፉ
አንዱ ጎበዝ ኣንጎራጓሪ ደግሞ ኣዘዞ ድማዛ ነው ሀገራቸው ብሎናል እንዲህ ተቀኝቶ
እኒህ ኣርበኛን በኣካል የሚያውቋቸው፡ ለአያት ኣርበኛው ውብነህ ተሰማ ሆነ ለቤተሰባቸው መልካም ተግባርን ያከናወኑት ኤርትራዊው አያት አርበኛ ተስፋሚካኤል ትኩእ ደግሞ
viewtopic.php?f=2&t=184726&start=20
ታዲያ የዳባት ጃኖራ ሰዎችና የአድዋ አባገሪማ ሰዎች በጠላትነት ተያይተው በአርማጭሆ ይገባኛል ጥያቄ ምክንያት እርስ በእርስ መጋደላቸው ኣያሳዝንምን? ጐበዝ መሬቱ ለሁላችሁም ይበቃችኋልና፡ በፍቅርና በስምምነት መንፈስ ተግባብታችሁ ለመኖር ጣሩ። ራስ ውብነህ ተሰማ ሆኑ ወንድማቸው ደጃዝማች ሐጎስ ተሰማ እንዲሁም ያጎታቸውም ልጅ ደጃዝማች ዋኘው ቢመጡና የጦብያ ልጆች በኣርማጭሆ ምክንያት እርስበእርስ መጋደላቸውን ቢያዩ ምን ይሉ ነበር?
ኣይጥዑምንዬ/2/
ደቂ ኤሩ ዘይብሉ ኣይጥዑምዬ።

ሲለንራስ አሞራው ውብነህ ትውልዳቸው ዳባት ጃኖራ ልዩ ስሙ መረባ አስተርእዮ ሜዳ በሚባል ስፍራ ነው።
አንዱ ጎበዝ ኣንጎራጓሪ ደግሞ ኣዘዞ ድማዛ ነው ሀገራቸው ብሎናል እንዲህ ተቀኝቶ
ሀገር እንደዋዛ ናፍቆት እንደዋዛ፤
የእነ አሞራው ሀገር የመይሳው ካሳ አዘዞ ድማዛ።
እኒህ ኣርበኛን በኣካል የሚያውቋቸው፡ ለአያት ኣርበኛው ውብነህ ተሰማ ሆነ ለቤተሰባቸው መልካም ተግባርን ያከናወኑት ኤርትራዊው አያት አርበኛ ተስፋሚካኤል ትኩእ ደግሞ
መሆናቸውን “ሀገሬ የህይወቴ ጥሪ” በሚለው መጸሓፋቸው ላይ ከትበውት አልፈዋል።ግራዝማች ውብነህ ተሰማ የአድዋ አባገሪማ ተወላጅ
viewtopic.php?f=2&t=184726&start=20
ታዲያ የዳባት ጃኖራ ሰዎችና የአድዋ አባገሪማ ሰዎች በጠላትነት ተያይተው በአርማጭሆ ይገባኛል ጥያቄ ምክንያት እርስ በእርስ መጋደላቸው ኣያሳዝንምን? ጐበዝ መሬቱ ለሁላችሁም ይበቃችኋልና፡ በፍቅርና በስምምነት መንፈስ ተግባብታችሁ ለመኖር ጣሩ። ራስ ውብነህ ተሰማ ሆኑ ወንድማቸው ደጃዝማች ሐጎስ ተሰማ እንዲሁም ያጎታቸውም ልጅ ደጃዝማች ዋኘው ቢመጡና የጦብያ ልጆች በኣርማጭሆ ምክንያት እርስበእርስ መጋደላቸውን ቢያዩ ምን ይሉ ነበር?
ኣይጥዑምንዬ/2/
ደቂ ኤሩ ዘይብሉ ኣይጥዑምዬ።
Meleket wrote: ↑07 Nov 2019, 03:12.....
“በእነዚህ ደስታ የሌላቸው የዘመቻና የጦርነት፣ የአርበኝነት፣ የስደት ዓመታቶች ከባለቤቴና ከልጆቼ ጋር በሱዳን የእንግሊዝ መንግሥት ባለሥልጣኖች ተገድጄ ከካርቱም ገዳሪፍ እንደወጣሁ፣ የዛሬው ደጃዝማች ውብነህ ተሰማ ባለቤታቸው ወይዘሮ ዘነበሽና ልጆቻቸውን ገዳሪፍ ጥለው በአርማጭሆና በወገራ እስከ በለሳ ሲወናጨፉ፣ ባለቤታቸው ከነልጆቻቸው በባዶ ቤት ተዘግተው አገኘሁዋቸውና በብዙ አዘንሁ። ለግርማዊ ጃንሆይም ሎንዶን የአድዋ አባገሪማ ተወላጅ ግራዝማች ውብነህ ተሰማ ቤተሰዎች ብዙ በመቸገራቸው ምክንያት እንዲታደጕኣቸው ብዬ ብጽፍም ዕድል ሳያገኙ ስለቀሩ በብዙ ተጨነቅን፣ የፋሽር ተወላጅ ናዚር አብዱላሂ የተባለ የጣሊያን ጠላት የሆነ ያንድ ክፍለ ሀገር ገዥ ርዳታ ይሠጣቸው ጀመር።” ገጽ 151
“ጀግናው ግራዝማች ውብነህ ወንድማቸው አቶ ሐጐስ ተሰማ ግን በየቦታው ጣሊያንን አጥብቀው ወጉት፤ ለሊት ተቀን በመውጋታቸውም አስጨነቁት፤ እንኳን ወንድ ሴቶችም አርበኞች ሆኑ ሀገሬውም ራስ ውብነህ፣ ደጃዝማች ሐጐስ ተሰማ ብሎ ሾማቸው። እራስ ውብነህና ደጃዝማች ሐጎስ፣ ያጐታቸውም ልጅ ደፋሩ ደጃዝማች ዋኘው ሲቀሩም ፸፭ ዘመዶቻቸው በጦር ሜዳ አለቁ። ይህም ሁሉ ሲሆን ከባለቤታቸውና ከልጆቻቸው ይበልጥ ሀገራቸውን አፍቅረው በመጋደላቸው ታሪክ ጸሐፊ አቀብቆ ሊያስብበት በተገባው ነበር። ናለመኖሩም ለሐዲሱ ትውልድ የአሞራው ውብነህ ተሰማና ሐጐስ ተሰማ፣ የለስላሳው ሎጋ ዋኘው ሰውነት በጠላት ጥይት በመበሳሳቱ የመረረ ስቃይ መሰቃየቱንና ደጃዝማች ዋኘው ተብሎ በዚሁ የመረረ ስቃይ እየተሰቃየ በአዲስ አበባ ሆስፒታል መሞቱን ሳላስታውስ አላልፈውም። ደጃዝማች ሐጐስ ተሰማም ከብዙ ጥይቶች በጉሮሮአቸው ያለ ጥይት በበለጠ እህል አላስበላም፣ ውኃም አላስጠጣም ብሎዋቸው በሆስፒታል ዛሬም ወድቀው ይታያሉ።” ገጽ 151
....
ይህን ታሪክ ብርቅ የሚያደርገው አሁን ያለው አዛውንት ትውልድ ንፍጡ ባፍንጫው ይዝረከረክበት በነበረ ወቅት ለነጻነቱ ሲል ብርቱ ገድልን ባከናወነ ኤርትራዊ አባት አርበኛ የዓይን እማኝነት የተጻፈ በሳል ፖለቲካዊ ትንታኔ መሆኑ ነው። viewtopic.php?f=2&t=184726&
